የአፍሪካ የፋይናንስ ማዕከላት የሆኑት ካዛብላንካ እና ሞሪሸስ በዓለም አቀፍ ደረጃ በምርጥ 50 ውስጥ ገቡ
18:59 01.04.2026 (የተሻሻለ: 19:04 01.04.2026)
© telegram sputnik_ethiopia
ሰብስክራይብ
የአፍሪካ የፋይናንስ ማዕከላት የሆኑት ካዛብላንካ እና ሞሪሸስ በዓለም አቀፍ ደረጃ በምርጥ 50 ውስጥ ገቡ
በዓለም አቀፍ የፋይናንስ ማዕከላት መለኪያ መሠረት፤ በአጠቃላይ ሰባት የአፍሪካ የፋይናንስ ማዕከላት በዓለም አቀፍ ደረጃ ተወዳዳሪ ሆነው ተገኝተዋል።
የካዛብላንካ የፋይናንስ ከተማ አኅጉሪቱን በመምራት በዓለም አቀፍ ደረጃ 49ኛ ደረጃን ይዟል (ከነበረበት በ7 ደረጃዎች አሻሽሏል)።
የሞሪሸስ ዓለም አቀፍ የፋይናንስ ማዕከል 50ኛ ደረጃን ይዟል (ከነበረበት በ2 ደረጃዎች አሻሽሏል)።
ሌሎች የአፍሪካ ማዕከላት ተከታዮቹን ደረጃዎች ይዘዋል፦
ኪጋሊ (72ኛ)፣
ጆሃንስበርግ (80ኛ)፣
ኬፕ ታውን (96ኛ)፣
ናይሮቢ (114ኛ)፣
ሌጎስ (118ኛ)።
ቪዲዮው የካዛብላንካን የምሽት ገፅታ ያሳያል
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X