https://amh.sputniknews.africa/20260401/3692808.html
የፌዴራል ኃይሎች ባይዶአን መቆጣጠራቸውን ተከትሎ ወደ ሶማሊያ ደቡብ ምዕራብ ግዛት የሚደረጉ የንግድ በረራዎች ተጀመሩ
የፌዴራል ኃይሎች ባይዶአን መቆጣጠራቸውን ተከትሎ ወደ ሶማሊያ ደቡብ ምዕራብ ግዛት የሚደረጉ የንግድ በረራዎች ተጀመሩ
Sputnik አፍሪካ
የፌዴራል ኃይሎች ባይዶአን መቆጣጠራቸውን ተከትሎ ወደ ሶማሊያ ደቡብ ምዕራብ ግዛት የሚደረጉ የንግድ በረራዎች ተጀመሩ የሶማሊያ ፓርላማ አፈ ጉባኤ አደን ማዶቤ ልዑክ የፕሬዚዳንታዊ ጥበቃ ቡድን የንግድ አውሮፕላን በባይዶአ አየር ማረፊያ አርፏል።የልዑኩ... 01.04.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-04-01T15:26+0300
2026-04-01T15:26+0300
2026-04-01T15:34+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/04/01/3692655_0:90:960:630_1920x0_80_0_0_b48bce894b7ec1b1d5b9fc3d2e849df9.jpg
የፌዴራል ኃይሎች ባይዶአን መቆጣጠራቸውን ተከትሎ ወደ ሶማሊያ ደቡብ ምዕራብ ግዛት የሚደረጉ የንግድ በረራዎች ተጀመሩ የሶማሊያ ፓርላማ አፈ ጉባኤ አደን ማዶቤ ልዑክ የፕሬዚዳንታዊ ጥበቃ ቡድን የንግድ አውሮፕላን በባይዶአ አየር ማረፊያ አርፏል።የልዑኩ በረራ የፌዴራል መንግሥት ኃይሎች የክልሉን ዋና ከተማ መቆጣጠራቸውን ተከትሎ የክልሉ ፕሬዚዳንት አብዲአዚዝ ላፍታጋሪን ከሥልጣን ለመውረድ በመገደዳቸው የተጀመረውን የፌዴራል ፖለቲካዊ ሽግግር ያመላክታል። የአካባቢው የጉዞ ኢንዱስትሪ ተወካይ እንደገለጹት፤ የበረራ ትኬት መቁረጥ ከሰኞ ምሽት ጀምሮ የተጀመረ ሲሆን የአየር ማረፊያው መደበኛ አገልግሎትም ዳግም ተጀምሯል።ቪዲዮ፦ የማዶቤ ጉብኝትበእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
የፌዴራል ኃይሎች ባይዶአን መቆጣጠራቸውን ተከትሎ ወደ ሶማሊያ ደቡብ ምዕራብ ግዛት የሚደረጉ የንግድ በረራዎች ተጀመሩ
Sputnik አፍሪካ
የፌዴራል ኃይሎች ባይዶአን መቆጣጠራቸውን ተከትሎ ወደ ሶማሊያ ደቡብ ምዕራብ ግዛት የሚደረጉ የንግድ በረራዎች ተጀመሩ
2026-04-01T15:26+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/04/01/3692655_0:0:960:720_1920x0_80_0_0_5d9976beb11faaf757e10e4af4973f65.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የፌዴራል ኃይሎች ባይዶአን መቆጣጠራቸውን ተከትሎ ወደ ሶማሊያ ደቡብ ምዕራብ ግዛት የሚደረጉ የንግድ በረራዎች ተጀመሩ
15:26 01.04.2026 (የተሻሻለ: 15:34 01.04.2026) የፌዴራል ኃይሎች ባይዶአን መቆጣጠራቸውን ተከትሎ ወደ ሶማሊያ ደቡብ ምዕራብ ግዛት የሚደረጉ የንግድ በረራዎች ተጀመሩ
የሶማሊያ ፓርላማ አፈ ጉባኤ አደን ማዶቤ ልዑክ የፕሬዚዳንታዊ ጥበቃ ቡድን የንግድ አውሮፕላን በባይዶአ አየር ማረፊያ አርፏል።
የልዑኩ በረራ የፌዴራል መንግሥት ኃይሎች የክልሉን ዋና ከተማ መቆጣጠራቸውን ተከትሎ የክልሉ ፕሬዚዳንት አብዲአዚዝ ላፍታጋሪን ከሥልጣን ለመውረድ በመገደዳቸው የተጀመረውን የፌዴራል ፖለቲካዊ ሽግግር ያመላክታል።
የአካባቢው የጉዞ ኢንዱስትሪ ተወካይ እንደገለጹት፤ የበረራ ትኬት መቁረጥ ከሰኞ ምሽት ጀምሮ የተጀመረ ሲሆን የአየር ማረፊያው መደበኛ አገልግሎትም ዳግም ተጀምሯል።
ቪዲዮ፦ የማዶቤ ጉብኝት
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X