https://amh.sputniknews.africa/20260401/3692312.html
የጤና ሚኒስቴር ለስድስት ክልሎች 12 ተንቀሳቃሽ ክሊኒኮችና አምቡላንሶችን አበረከተ
የጤና ሚኒስቴር ለስድስት ክልሎች 12 ተንቀሳቃሽ ክሊኒኮችና አምቡላንሶችን አበረከተ
Sputnik አፍሪካ
የጤና ሚኒስቴር ለስድስት ክልሎች 12 ተንቀሳቃሽ ክሊኒኮችና አምቡላንሶችን አበረከተድጋፉ ለመድረሰ አስቸጋሪ በሆኑ አካባቢዎች የሚኖሩ ማኅበረሰቦችን የጤና አገልግሎት ተጠቃሚ ለማድረግ ያለመ መሆኑ ተገልጿል። አምቡላንሶቹ የድንገተኛ ጊዜ እንክብካቤ... 01.04.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-04-01T14:34+0300
2026-04-01T14:34+0300
2026-04-01T14:44+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/04/01/3692159_0:0:1920:1080_1920x0_80_0_0_2306fe33fedce336fd62561b858586c5.jpg
የጤና ሚኒስቴር ለስድስት ክልሎች 12 ተንቀሳቃሽ ክሊኒኮችና አምቡላንሶችን አበረከተድጋፉ ለመድረሰ አስቸጋሪ በሆኑ አካባቢዎች የሚኖሩ ማኅበረሰቦችን የጤና አገልግሎት ተጠቃሚ ለማድረግ ያለመ መሆኑ ተገልጿል። አምቡላንሶቹ የድንገተኛ ጊዜ እንክብካቤ የሚያቀርቡ ሲሆን ተንቀሳቃሽ ክሊኒኮቹ ደግሞ ቋሚ የጤና ተቋማት በሌሉባቸው ስፍራዎች አስፈላጊውን ሕክምና ይሰጣሉ ተብሏል።የጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ በርክክቡ ወቅት ባደረጉት ንግግር፤ የተደረጉት ድጋፎች “ህይወት ለማዳን ተግባራዊ መሳሪያ ሆነው ያገለግላሉ” ብለዋል።በተለይም የእናቶችና ሕፃናትን ሞት ለመቀነስ እንዲሁም የኢትዮጵያን የጤና ስርዓት ለማጠናከር ትልቅ ሚና እንደሚኖራቸው ተመላክቷል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
የጤና ሚኒስቴር ለስድስት ክልሎች 12 ተንቀሳቃሽ ክሊኒኮችና አምቡላንሶችን አበረከተ
Sputnik አፍሪካ
የጤና ሚኒስቴር ለስድስት ክልሎች 12 ተንቀሳቃሽ ክሊኒኮችና አምቡላንሶችን አበረከተ
2026-04-01T14:34+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/04/01/3692159_240:0:1680:1080_1920x0_80_0_0_c22212a5bd4feb35569193630c405bab.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የጤና ሚኒስቴር ለስድስት ክልሎች 12 ተንቀሳቃሽ ክሊኒኮችና አምቡላንሶችን አበረከተ
14:34 01.04.2026 (የተሻሻለ: 14:44 01.04.2026) የጤና ሚኒስቴር ለስድስት ክልሎች 12 ተንቀሳቃሽ ክሊኒኮችና አምቡላንሶችን አበረከተ
ድጋፉ ለመድረሰ አስቸጋሪ በሆኑ አካባቢዎች የሚኖሩ ማኅበረሰቦችን የጤና አገልግሎት ተጠቃሚ ለማድረግ ያለመ መሆኑ ተገልጿል።
አምቡላንሶቹ የድንገተኛ ጊዜ እንክብካቤ የሚያቀርቡ ሲሆን ተንቀሳቃሽ ክሊኒኮቹ ደግሞ ቋሚ የጤና ተቋማት በሌሉባቸው ስፍራዎች አስፈላጊውን ሕክምና ይሰጣሉ ተብሏል።
የጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ በርክክቡ ወቅት ባደረጉት ንግግር፤ የተደረጉት ድጋፎች “ህይወት ለማዳን ተግባራዊ መሳሪያ ሆነው ያገለግላሉ” ብለዋል።
በተለይም የእናቶችና ሕፃናትን ሞት ለመቀነስ እንዲሁም የኢትዮጵያን የጤና ስርዓት ለማጠናከር ትልቅ ሚና እንደሚኖራቸው ተመላክቷል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X