ትራምፕ፤ ኔቶ በኢራን ጦርነት ዋሽንግተንን ለመርዳት ፈቃደኛ ባለመሆኑ ከጦር ጥምረቱ አሜሪካን ለማስወጣት እያጤኑ መሆኑን ገለፁ

ትራምፕ
ትራምፕ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 01.04.2026
ሰብስክራይብ
ትራምፕ፤ ኔቶ በኢራን ጦርነት ዋሽንግተንን ለመርዳት ፈቃደኛ ባለመሆኑ ከጦር ጥምረቱ አሜሪካን ለማስወጣት እያጤኑ መሆኑን ገለፁ

ድሮውንም ኔቶን አስመሳይ ኃይል አድርገው እንደሚቆጥሩት የገለፁት ፕሬዚዳንቱ፤ የሩሲያ አመራር ይህን ያውቃልም ብለዋል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
አዳዲስ ዜናዎች
0