ኢትዮጵያ እና ሩሲያ በኒውክሌር ኃይል ልማት ላይ ስትራቴጂካዊ ፍኖተ ካርታ ተፈራረሙ
12:37 01.04.2026 (የተሻሻለ: 13:55 01.04.2026)

ሰብስክራይብ
ኢትዮጵያ እና ሩሲያ በኒውክሌር ኃይል ልማት ላይ ስትራቴጂካዊ ፍኖተ ካርታ ተፈራረሙ
ስምምነቱ ኢትዮጵያ የኒውክሌር ቴክኖሎጂን ለሰላማዊ ዓላማ ለመጠቀም የምታደርገውን ጉዞ ወደ ተግባር የሚያሸጋግርና የሕግ ማዕቀፎችን መዘርጋት፣ የመሠረተ ልማት ግንባታ እና የሠለጠነ የሰው ኃይል ማፍራትን ያካተተ ነው ተብሏል።
የጋራ ፍኖተ ካርታው የኒውክሌር ፕሮጀክቶችን በተጨባጭ ወደ ሥራ ለማስገባት የሚያስችል ዝርዝር የድርጊት መርኃ-ግብር እንደያዘ የኢትዮጵያ የኒውክሌር ኃይል ኮሚሽን በማኅበራዊ ትስስር ገፁ አስታውቋል፡፡
ኢትዮጵያ እና ሩሲያ በኢትዮጵያ የኒውክሌር ኃይል ማመንጫ ፕሮጀክት ልማት ዙሪያ በመስከረም ወር የድርጊት መርኃ-ግብር መፈራረማችው ይታወሳል።
ስምምነቱ የኢትዮጵያን የኃይል ደህንነት ማረጋገጥና ኢኮኖሚያዊ አቅሟን የማጎልበት ዓላማ አለው።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
ስምምነቱ ኢትዮጵያ የኒውክሌር ቴክኖሎጂን ለሰላማዊ ዓላማ ለመጠቀም የምታደርገውን ጉዞ ወደ ተግባር የሚያሸጋግርና የሕግ ማዕቀፎችን መዘርጋት፣ የመሠረተ ልማት ግንባታ እና የሠለጠነ የሰው ኃይል ማፍራትን ያካተተ ነው ተብሏል።
የጋራ ፍኖተ ካርታው የኒውክሌር ፕሮጀክቶችን በተጨባጭ ወደ ሥራ ለማስገባት የሚያስችል ዝርዝር የድርጊት መርኃ-ግብር እንደያዘ የኢትዮጵያ የኒውክሌር ኃይል ኮሚሽን በማኅበራዊ ትስስር ገፁ አስታውቋል፡፡
ኢትዮጵያ እና ሩሲያ በኢትዮጵያ የኒውክሌር ኃይል ማመንጫ ፕሮጀክት ልማት ዙሪያ በመስከረም ወር የድርጊት መርኃ-ግብር መፈራረማችው ይታወሳል።
ስምምነቱ የኢትዮጵያን የኃይል ደህንነት ማረጋገጥና ኢኮኖሚያዊ አቅሟን የማጎልበት ዓላማ አለው።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X