https://amh.sputniknews.africa/20260331/3687336.html
#viral | በቅንነት የተሞላ የተሳሳተ ድጋፍ ?
#viral | በቅንነት የተሞላ የተሳሳተ ድጋፍ ?
Sputnik አፍሪካ
#viral | በቅንነት የተሞላ የተሳሳተ ድጋፍ ?በቼክ ሪፐብሊክ በተካሄደው የ2026 የግማሽ ማራቶን ውድድር ላይ የኢትዮጵያን ሰንደቅ ዓላማ ከያዘው ደጋፊ የታየው እንቅስቃሴ ልዩ ትዕይንት ፈጥሯል፡፡በስህተት ይሁን በሌላ ባይታወቅም ደጋፊው የሀገሩን ልጅ... 31.03.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-03-31T20:15+0300
2026-03-31T20:15+0300
2026-03-31T20:24+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/images/sharing/article/amh/3687336.jpg?1774977843
#viral | በቅንነት የተሞላ የተሳሳተ ድጋፍ ?በቼክ ሪፐብሊክ በተካሄደው የ2026 የግማሽ ማራቶን ውድድር ላይ የኢትዮጵያን ሰንደቅ ዓላማ ከያዘው ደጋፊ የታየው እንቅስቃሴ ልዩ ትዕይንት ፈጥሯል፡፡በስህተት ይሁን በሌላ ባይታወቅም ደጋፊው የሀገሩን ልጅ ያበረታ መስሎት ውድድሩን ሲመሩ ለነበሩ የብሩንዲና የኬንያ አትሌቶችን እየሮጠ "ግፋ፣ አትልቀቀው" እያለ ሲያበረታ ታይቷል፡፡ኢትዮጵያዊ አትሌት ታደሰ ወርቁ ውድድሩን 58:59 በሆነ ሰዓት በአራተኝነት አጠናቋል፡፡ከማኅበራዊ ሚዲያ የተገኘ ተንቀሳቃሽ ምሥል ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
#viral | በቅንነት የተሞላ የተሳሳተ ድጋፍ ?
20:15 31.03.2026 (የተሻሻለ: 20:24 31.03.2026) #viral | በቅንነት የተሞላ የተሳሳተ ድጋፍ ?
በቼክ ሪፐብሊክ በተካሄደው የ2026 የግማሽ ማራቶን ውድድር ላይ የኢትዮጵያን ሰንደቅ ዓላማ ከያዘው ደጋፊ የታየው እንቅስቃሴ ልዩ ትዕይንት ፈጥሯል፡፡
በስህተት ይሁን በሌላ ባይታወቅም ደጋፊው የሀገሩን ልጅ ያበረታ መስሎት ውድድሩን ሲመሩ ለነበሩ የብሩንዲና የኬንያ አትሌቶችን እየሮጠ "ግፋ፣ አትልቀቀው" እያለ ሲያበረታ ታይቷል፡፡
ኢትዮጵያዊ አትሌት ታደሰ ወርቁ ውድድሩን 58:59 በሆነ ሰዓት በአራተኝነት አጠናቋል፡፡
ከማኅበራዊ ሚዲያ የተገኘ ተንቀሳቃሽ ምሥል
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X