https://amh.sputniknews.africa/20260331/3682563.html
‘ከሲኦል ማንም አይመለስም’፦ ኢራን አሜሪካ በካርግ ደሴት ወረራ ከፈጸመች ከባድ መዘዝ እንደሚጠብቃት አስጠነቀቀች
‘ከሲኦል ማንም አይመለስም’፦ ኢራን አሜሪካ በካርግ ደሴት ወረራ ከፈጸመች ከባድ መዘዝ እንደሚጠብቃት አስጠነቀቀች
Sputnik አፍሪካ
‘ከሲኦል ማንም አይመለስም’፦ ኢራን አሜሪካ በካርግ ደሴት ወረራ ከፈጸመች ከባድ መዘዝ እንደሚጠብቃት አስጠነቀቀች🪖 ዩናይትድ ስቴትስ ካርግ ደሴትን ከወረረች የወታደሮቿን እጣ ፈንታ የምትወስነው ኢራን ነች ሲሉ የኢራን ምክትል ፕሬዝዳንት መሐመድ ሬዛ... 31.03.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-03-31T10:01+0300
2026-03-31T10:01+0300
2026-03-31T13:19+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/03/1f/3683061_0:117:1029:696_1920x0_80_0_0_100e5e75bd2d62db32d27577e2b02adb.jpg
‘ከሲኦል ማንም አይመለስም’፦ ኢራን አሜሪካ በካርግ ደሴት ወረራ ከፈጸመች ከባድ መዘዝ እንደሚጠብቃት አስጠነቀቀች🪖 ዩናይትድ ስቴትስ ካርግ ደሴትን ከወረረች የወታደሮቿን እጣ ፈንታ የምትወስነው ኢራን ነች ሲሉ የኢራን ምክትል ፕሬዝዳንት መሐመድ ሬዛ አሬፍ በኤክስ ገጻቸው አስጠንቅቀዋል።“ትራምፕ ወታደሮችን ወደ ካርግ ሊልክ ይችላል፤ መመለሳቸው ላይ ግን እሱ አይወስንም፡፡ ምክንያቱም ማንም ሰው ከሲኦል አይመለስም” ሲሉ ባሰፈሩት ጽሁፍ አስጠንቅቀዋል። ዶናልድ ትራምፕ ኢራን “ምንም አይነት መከላከያ የላትም” በማለት አሜሪካ ካርግ ደሴትን “በቀላሉ መያዝ ትችላለች” ሲሉ ተናግረዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/03/1f/3683061_0:20:1029:792_1920x0_80_0_0_75cd987ee298baa3e9c8d75dd4e3698b.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
‘ከሲኦል ማንም አይመለስም’፦ ኢራን አሜሪካ በካርግ ደሴት ወረራ ከፈጸመች ከባድ መዘዝ እንደሚጠብቃት አስጠነቀቀች
10:01 31.03.2026 (የተሻሻለ: 13:19 31.03.2026) ‘ከሲኦል ማንም አይመለስም’፦ ኢራን አሜሪካ በካርግ ደሴት ወረራ ከፈጸመች ከባድ መዘዝ እንደሚጠብቃት አስጠነቀቀች🪖 ዩናይትድ ስቴትስ ካርግ ደሴትን ከወረረች የወታደሮቿን እጣ ፈንታ የምትወስነው ኢራን ነች ሲሉ የኢራን ምክትል ፕሬዝዳንት መሐመድ ሬዛ አሬፍ በኤክስ ገጻቸው አስጠንቅቀዋል።
“ትራምፕ ወታደሮችን ወደ ካርግ ሊልክ ይችላል፤ መመለሳቸው ላይ ግን እሱ አይወስንም፡፡ ምክንያቱም ማንም ሰው ከሲኦል አይመለስም” ሲሉ ባሰፈሩት ጽሁፍ አስጠንቅቀዋል።
ዶናልድ ትራምፕ ኢራን “ምንም አይነት መከላከያ የላትም” በማለት አሜሪካ ካርግ ደሴትን “በቀላሉ መያዝ ትችላለች” ሲሉ ተናግረዋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ |
መተግበሪያ | X