የአፍሪካን የንግድ ትስስር በማጠናከር ረገድ ከአፍሪካ ኅብረት ብዙ ይጠበቃል - ናይጄሪያዊ ባለሐብት

ሰብስክራይብ

የአፍሪካን የንግድ ትስስር በማጠናከር ረገድ ከአፍሪካ ኅብረት ብዙ ይጠበቃል - ናይጄሪያዊ ባለሐብት

ኅብረቱ የአፍሪካን የእርስ በእርስ ግብይት ይበልጥ ለማጎልበት በንቃት መሥራት እንዳለበት ሴናተር ባባፌሚ ኦጁዱ ለስፑትኒክ አፍሪካ ገልጸዋል።

"ናይጄሪያ ከኢትዮጵያ፣ ሩዋንዳ፣ ኡጋንዳ፣ ታንዛኒያ እና ጋና ጋር የንግድ ልውውጥ ማድረግ ይኖርባታል። በተመሳሳይ ሌሎች የአፍሪካ ሀገራትም እርስ በርሳቸው መገበያየት አለባቸው። ያለንን ግዙፍ የሕዝብ ቁጥር እና የተፈጥሮ ማዕድናት ሐብት ለመጠቀም ይህ በጣም ወሳኝ ርምጃ ነው" ብለዋል።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0