የራስን ባሕል አሳንሶ ከማየት እሳቤ ነፃ መውጣት አለብን - የዚምባቡዌ የወጣቶች ፓርላማ አባል

ሰብስክራይብ
የራስን ባሕል አሳንሶ ከማየት እሳቤ ነፃ መውጣት አለብን - የዚምባቡዌ የወጣቶች ፓርላማ አባል

አፍሪካዊያን ቋንቋ፣ ባሕል፣ ታሪክ እና ማንነታቸውን የሚገልጡ የአኗኗና ዘይቤዎችን ችላ ማለት እንደሌለባቸው ኒያሻ አዶሬ ጋዚምቢ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግራለች።


"አሁን ላይ 'ዜኖሴንትሪዝም' ተብሎ የሚታወቀውን የሌሎችን ባሕል የማድነቅና የራስን እንደ ዝቅተኛ የመቁጠር አባዜ የተጠናወታቸው ብዙ ሰዎች አሉ። በዚህም ምክንያት በርካታ የአፍሪካ ሀገራት እንደ አውሮፓውያን ይለብሳሉ፣ በሌሎች ቋንቋም ይናገራሉ። ራሳችንን መምሰል አለብን" ብላለች።


ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
አዳዲስ ዜናዎች
0