የራስን ባሕል አሳንሶ ከማየት እሳቤ ነፃ መውጣት አለብን - የዚምባቡዌ የወጣቶች ፓርላማ አባል
18:51 30.03.2026 (የተሻሻለ: 19:34 30.03.2026)
ሰብስክራይብ
የራስን ባሕል አሳንሶ ከማየት እሳቤ ነፃ መውጣት አለብን - የዚምባቡዌ የወጣቶች ፓርላማ አባል
— Sputnik Ethiopia (@sputnik_ethio) March 30, 2026
አፍሪካዊያን ቋንቋ፣ ባሕል፣ ታሪክ እና ማንነታቸውን የሚገልጡ የአኗኗና ዘይቤዎችን ችላ ማለት እንደሌለባቸው ኒያሻ አዶሬ ጋዚምቢ ለስፑትኒክ አፍሪካ… pic.twitter.com/7TzEqTjzEo
የራስን ባሕል አሳንሶ ከማየት እሳቤ ነፃ መውጣት አለብን - የዚምባቡዌ የወጣቶች ፓርላማ አባል
አፍሪካዊያን ቋንቋ፣ ባሕል፣ ታሪክ እና ማንነታቸውን የሚገልጡ የአኗኗና ዘይቤዎችን ችላ ማለት እንደሌለባቸው ኒያሻ አዶሬ ጋዚምቢ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግራለች።
"አሁን ላይ 'ዜኖሴንትሪዝም' ተብሎ የሚታወቀውን የሌሎችን ባሕል የማድነቅና የራስን እንደ ዝቅተኛ የመቁጠር አባዜ የተጠናወታቸው ብዙ ሰዎች አሉ። በዚህም ምክንያት በርካታ የአፍሪካ ሀገራት እንደ አውሮፓውያን ይለብሳሉ፣ በሌሎች ቋንቋም ይናገራሉ። ራሳችንን መምሰል አለብን" ብላለች።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
አፍሪካዊያን ቋንቋ፣ ባሕል፣ ታሪክ እና ማንነታቸውን የሚገልጡ የአኗኗና ዘይቤዎችን ችላ ማለት እንደሌለባቸው ኒያሻ አዶሬ ጋዚምቢ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግራለች።
"አሁን ላይ 'ዜኖሴንትሪዝም' ተብሎ የሚታወቀውን የሌሎችን ባሕል የማድነቅና የራስን እንደ ዝቅተኛ የመቁጠር አባዜ የተጠናወታቸው ብዙ ሰዎች አሉ። በዚህም ምክንያት በርካታ የአፍሪካ ሀገራት እንደ አውሮፓውያን ይለብሳሉ፣ በሌሎች ቋንቋም ይናገራሉ። ራሳችንን መምሰል አለብን" ብላለች።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X