https://amh.sputniknews.africa/20260330/3677207.html
አሜሪካ በኢራን የምድር ወረራ ለማካሄድ እያጤነች ያለችው የበለጸገ ዩራኒየም ለመንጠቅ መሆኑ ተዘገበ
አሜሪካ በኢራን የምድር ወረራ ለማካሄድ እያጤነች ያለችው የበለጸገ ዩራኒየም ለመንጠቅ መሆኑ ተዘገበ
Sputnik አፍሪካ
አሜሪካ በኢራን የምድር ወረራ ለማካሄድ እያጤነች ያለችው የበለጸገ ዩራኒየም ለመንጠቅ መሆኑ ተዘገበፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ወደ 1,000 ፓውንድ (450 ኪሎ ግራም ገደማ) የሚጠጋ የበለጸገ ዩራኒየምን ከኢራን ግዛት ለማውጣት የሚያስችል አደገኛ የምድር... 30.03.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-03-30T10:41+0300
2026-03-30T10:41+0300
2026-03-30T10:46+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/03/1e/3677486_0:67:1280:787_1920x0_80_0_0_b32458de5de89823494cca5ec2935da5.jpg
አሜሪካ በኢራን የምድር ወረራ ለማካሄድ እያጤነች ያለችው የበለጸገ ዩራኒየም ለመንጠቅ መሆኑ ተዘገበፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ወደ 1,000 ፓውንድ (450 ኪሎ ግራም ገደማ) የሚጠጋ የበለጸገ ዩራኒየምን ከኢራን ግዛት ለማውጣት የሚያስችል አደገኛ የምድር ዘመቻ እያጤኑ መሆኑን ዘ ዎል ስትሪት ጆርናል ዘግቧል። ይህ እርምጃ የአሜሪካ ኃይሎች በኢራን ምድር ለቀናት እንዲቆዩ ሊያስገድድ እንደሚችል ተጠቁሟል። እንደ ዘገባው ከሆነ ትራምፕ ሀሳቡን "በአጠቃላይ ቢቀበሉትም" በአሜሪካ ወታደሮች ላይ ሊደርስ የሚችለውን አደጋ በመጥቀስ እስካሁን የመጨረሻ ውሳኔ አላሳለፉም።ጋዜጣው እንዲህ ዓይነቱ ዘመቻ ጦርነቱን ይበልጥ ሊያራዝመው የሚችል እንጂ በፍጥነት "ገብቶ የመውጣት" ሥራ እንደማይሆን ጠቁሟል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/03/1e/3677486_72:0:1209:853_1920x0_80_0_0_a73780c99cd0757838931ace5850f82b.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
አሜሪካ በኢራን የምድር ወረራ ለማካሄድ እያጤነች ያለችው የበለጸገ ዩራኒየም ለመንጠቅ መሆኑ ተዘገበ
10:41 30.03.2026 (የተሻሻለ: 10:46 30.03.2026) አሜሪካ በኢራን የምድር ወረራ ለማካሄድ እያጤነች ያለችው የበለጸገ ዩራኒየም ለመንጠቅ መሆኑ ተዘገበፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ወደ 1,000 ፓውንድ (450 ኪሎ ግራም ገደማ) የሚጠጋ የበለጸገ ዩራኒየምን ከኢራን ግዛት ለማውጣት የሚያስችል አደገኛ የምድር ዘመቻ እያጤኑ መሆኑን ዘ ዎል ስትሪት ጆርናል ዘግቧል። ይህ እርምጃ የአሜሪካ ኃይሎች በኢራን ምድር ለቀናት እንዲቆዩ ሊያስገድድ እንደሚችል ተጠቁሟል።
እንደ ዘገባው ከሆነ ትራምፕ ሀሳቡን "በአጠቃላይ ቢቀበሉትም" በአሜሪካ ወታደሮች ላይ ሊደርስ የሚችለውን አደጋ በመጥቀስ እስካሁን የመጨረሻ ውሳኔ አላሳለፉም።
ጋዜጣው እንዲህ ዓይነቱ ዘመቻ ጦርነቱን ይበልጥ ሊያራዝመው የሚችል እንጂ በፍጥነት "ገብቶ የመውጣት" ሥራ እንደማይሆን ጠቁሟል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ |
መተግበሪያ | X