https://amh.sputniknews.africa/20260329/3676504.html
የማዕከላዊ አፍሪካ ሪፐብሊክ ፕሬዚዳንት በሩሲያ ባለሙያዎች የሚሰጠውን የድሮን ውጊያ ሥልጠና ጎበኙ
የማዕከላዊ አፍሪካ ሪፐብሊክ ፕሬዚዳንት በሩሲያ ባለሙያዎች የሚሰጠውን የድሮን ውጊያ ሥልጠና ጎበኙ
Sputnik አፍሪካ
የማዕከላዊ አፍሪካ ሪፐብሊክ ፕሬዚዳንት በሩሲያ ባለሙያዎች የሚሰጠውን የድሮን ውጊያ ሥልጠና ጎበኙፎስተን አርካንጅ ቱዋዴራ በቤሬንጎ የሥልጠና ማዕከል በመገኘት በሩሲያ ወታደራዊ አሠልጣኞች ለሀገሪቱ የጦር ኃይሎች የሚሰጠውን ወታደራዊ ልምምድ መጎብኘታቸውን... 29.03.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-03-29T19:59+0300
2026-03-29T19:59+0300
2026-03-30T09:58+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/03/1e/3676953_0:0:1920:1080_1920x0_80_0_0_3bf2f3e1cf4d44a312576033899a2639.jpg
የማዕከላዊ አፍሪካ ሪፐብሊክ ፕሬዚዳንት በሩሲያ ባለሙያዎች የሚሰጠውን የድሮን ውጊያ ሥልጠና ጎበኙፎስተን አርካንጅ ቱዋዴራ በቤሬንጎ የሥልጠና ማዕከል በመገኘት በሩሲያ ወታደራዊ አሠልጣኞች ለሀገሪቱ የጦር ኃይሎች የሚሰጠውን ወታደራዊ ልምምድ መጎብኘታቸውን የሩሲያ የዓለም አቀፍ ደህንነት መኮንኖች ማኅበር አስታውቋል። ሥልጠናው ትክክለኛ የውጊያ ሁኔታዎችን ከግምት ውስጥ በማስገባት፤ ሰው አልባ ተሽከርካሪዎችን ለስለላ እና ለውጊያ አገልግሎት ማዋል ላይ ትኩረቱን ያደረገ ነው። በሩሲያ ባለሙያዎች መሪነት ሠልጣኞቹ በሚከተሉት ዘርፎች ብቃታቸውን አሳይተዋል፦ 🟠 የድሮን ኦፕሬሽን፣🟠 የአየር ቅኝት (ስለላ)፣🟠 ተኩስ ማስተካከል፣🟠 ስልታዊ የውጊያ ሁኔታዎች። የፕሬዚዳንቱ ልዑክ የሩሲያ አሠልጣኞች ሥራ የማዕከላዊ አፍሪካ ሪፐብሊክን ጦር የውጊያ አቅም ለማሳደግ እና የሀገሪቱን የመከላከል አቅም ለማጠናከር ቁልፍ ሚና እየተጫወተ መሆኑን ጠቁመዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
የማዕከላዊ አፍሪካ ሪፐብሊክ ፕሬዚዳንት በሩሲያ ባለሙያዎች የሚሰጠውን የድሮን ውጊያ ሥልጠና ጎበኙ
Sputnik አፍሪካ
የማዕከላዊ አፍሪካ ሪፐብሊክ ፕሬዚዳንት በሩሲያ ባለሙያዎች የሚሰጠውን የድሮን ውጊያ ሥልጠና ጎበኙ
2026-03-29T19:59+0300
true
PT0M21S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/03/1e/3676953_240:0:1680:1080_1920x0_80_0_0_12174400b54ce549f058da63430ae283.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የማዕከላዊ አፍሪካ ሪፐብሊክ ፕሬዚዳንት በሩሲያ ባለሙያዎች የሚሰጠውን የድሮን ውጊያ ሥልጠና ጎበኙ
19:59 29.03.2026 (የተሻሻለ: 09:58 30.03.2026) የማዕከላዊ አፍሪካ ሪፐብሊክ ፕሬዚዳንት በሩሲያ ባለሙያዎች የሚሰጠውን የድሮን ውጊያ ሥልጠና ጎበኙፎስተን አርካንጅ ቱዋዴራ በቤሬንጎ የሥልጠና ማዕከል በመገኘት በሩሲያ ወታደራዊ አሠልጣኞች ለሀገሪቱ የጦር ኃይሎች የሚሰጠውን ወታደራዊ ልምምድ መጎብኘታቸውን የሩሲያ የዓለም አቀፍ ደህንነት መኮንኖች ማኅበር አስታውቋል።
ሥልጠናው ትክክለኛ የውጊያ ሁኔታዎችን ከግምት ውስጥ በማስገባት፤ ሰው አልባ ተሽከርካሪዎችን ለስለላ እና ለውጊያ አገልግሎት ማዋል ላይ ትኩረቱን ያደረገ ነው። በሩሲያ ባለሙያዎች መሪነት ሠልጣኞቹ በሚከተሉት ዘርፎች ብቃታቸውን አሳይተዋል፦
🟠 የድሮን ኦፕሬሽን፣
🟠 የአየር ቅኝት (ስለላ)፣
🟠 ተኩስ ማስተካከል፣
🟠 ስልታዊ የውጊያ ሁኔታዎች።
የፕሬዚዳንቱ ልዑክ የሩሲያ አሠልጣኞች ሥራ የማዕከላዊ አፍሪካ ሪፐብሊክን ጦር የውጊያ አቅም ለማሳደግ እና የሀገሪቱን የመከላከል አቅም ለማጠናከር ቁልፍ ሚና እየተጫወተ መሆኑን ጠቁመዋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ |
መተግበሪያ | X