ሩሲያ ለአፍሪካ አጋሮቿ ሁሉንም የሥነ-ምድር አሰሳ አማራጮች ለማቅረብ ዝግጁ መሆኗን ሮስኔድራ ገለፀ

ሩሲያ ለአፍሪካ አጋሮቿ ሁሉንም የሥነ-ምድር አሰሳ አማራጮች ለማቅረብ ዝግጁ መሆኗን ሮስኔድራ ገለፀ
ሩሲያ ለአፍሪካ አጋሮቿ ሁሉንም የሥነ-ምድር አሰሳ አማራጮች ለማቅረብ ዝግጁ መሆኗን ሮስኔድራ ገለፀ  - Sputnik አፍሪካ, 1920, 29.03.2026
ሰብስክራይብ
ሩሲያ ለአፍሪካ አጋሮቿ ሁሉንም የሥነ-ምድር አሰሳ አማራጮች ለማቅረብ ዝግጁ መሆኗን ሮስኔድራ ገለፀ

የአፍሪካ ሀገራት በሩሲያ ቴክኖሎጂዎች፣ ሙያዊ ብቃት እና ኢንቨስትመንት ላይ ከፍተኛ ፍላጎት እንዳላቸው የሩሲያ የፌዴራል የከርሰ ምድር ሃብት አስተዳደር ኤጀንሲ ኃላፊ ኦሌግ ካዛኖቭ ለሩሲያ መገናኛ ብዙኃን ተናግረዋል።

የሩሲያ ኩባንያዎች በአሁኑ ወቅት በጥሩ ተቀባይነት በአኅጉሪቱ እየሠሩ እንደሚገኙም አክለው ገልጸዋል።

የሩሲያ የጂኦሎጂ ባለሙያዎች ዋነኛ ትኩረት በጎረቤት ሀገራት ላይ ቢሆንም፤ የአፍሪካ ሀገራት ዓለም አቀፍ ደረጃውን በጠበቀው የሩሲያ የሥነ-ምድር አሰሳ አቅም ትልቅ ፍላጎት ማሳየታቸውን ኃላፊው ጠቁመዋል።


በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
አዳዲስ ዜናዎች
0