የአፍሪካ የኢነርጂ ሚኒስትሮች በለንደን የሚካሄደውን የአፍሪካ ኢነርጂ ጉባኤ አደሙ

የአፍሪካ የኢነርጂ ሚኒስትሮች
የአፍሪካ የኢነርጂ ሚኒስትሮች  - Sputnik አፍሪካ, 1920, 29.03.2026
ሰብስክራይብ
የአፍሪካ የኢነርጂ ሚኒስትሮች በለንደን የሚካሄደውን የአፍሪካ ኢነርጂ ጉባኤ አደሙ

ይህም የአፍሪካ የዘርፉ ባለሙያዎች በቂ ውክልና ካለማግኘታቸው ጋር ተያይዞ የመጣ እንደሆነ ተዘግቧል።

የሚኒስትሮቹ መገኘት ለተቀባይነቱ አስፈላጊ በመሆኑ አድማው የዝግጅቱን ክብር እና ተፅዕኖ ያመነምናል ሲሉ ዘገዎች አመልክተዋል።

የአፍሪካ ኢነርጂ ቻምበር ሊቀመንበር ኤንጄ አይክ፤ የአኅጉሪቱ ጉዳዮች በጉባኤው ፕሮግራም ውስጥ እንዲካተቱና ፍትሐዊ ተሳትፎ እንዲኖር ጥሪ አቅርበዋል።


“የአፍሪካ የነዳጅ ኢንዱስትሪ የለንደኑን ጉባኤ በማደም አካባቢያዊ ይዘት ቅድሚያ የሚሰጠው ጉዳይ መሆኑን እያሳየ ነው። [...] የማግለል ፖሊሲ የእኛንም ሆነ የነዳጅ ኢንዱስትሪውን እሴቶች የሚያንፀባርቁ አይደሉም” ብለዋል።


በሰው ሠራሽ አስተውህሎት የበለጸገ ምሥል

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
አዳዲስ ዜናዎች
0