https://amh.sputniknews.africa/20260329/3673106.html
ግብፅ በኢራን ጦርነት ሳቢያ ከፍተኛ የነዳጅ ፍጆታ የሚፈልጉ ፕሮጀክቶችን ለሁለት ወራት ያህል ልታቆም ነው
ግብፅ በኢራን ጦርነት ሳቢያ ከፍተኛ የነዳጅ ፍጆታ የሚፈልጉ ፕሮጀክቶችን ለሁለት ወራት ያህል ልታቆም ነው
Sputnik አፍሪካ
ግብፅ በኢራን ጦርነት ሳቢያ ከፍተኛ የነዳጅ ፍጆታ የሚፈልጉ ፕሮጀክቶችን ለሁለት ወራት ያህል ልታቆም ነው መንግሥስት በኢራን ጦርነት ምክንያት እየጨመረ የመጣውን የኃይል ወጪ ተከትሎ ፍጆታን ለማመጣጠን ከፍተኛ ነዳጅ የሚጠይቁ ፕሮጀክቶችን ለሁለት ወራት... 29.03.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-03-29T10:03+0300
2026-03-29T10:03+0300
2026-03-29T10:46+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/03/1d/3673197_0:90:1280:810_1920x0_80_0_0_76956d08617eed3cad4043eb28b6fe50.jpg
ግብፅ በኢራን ጦርነት ሳቢያ ከፍተኛ የነዳጅ ፍጆታ የሚፈልጉ ፕሮጀክቶችን ለሁለት ወራት ያህል ልታቆም ነው መንግሥስት በኢራን ጦርነት ምክንያት እየጨመረ የመጣውን የኃይል ወጪ ተከትሎ ፍጆታን ለማመጣጠን ከፍተኛ ነዳጅ የሚጠይቁ ፕሮጀክቶችን ለሁለት ወራት ለማቆም አቅዷል ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ሞስጣፋ ማድቦው አስታውቀዋል። እንደ የፋይናንስ ሚኒስትሩ አህመድ ኩቾክ ገለጻ፤ የዕዳ ክፍያ ወጪ በሚቀጥለው የበጀት ዓመት በ5% እንደሚጨምር ተገምቷል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/03/1d/3673197_40:0:1240:900_1920x0_80_0_0_5e2fe7a4f54e0b470c0a7ea190a4c6ac.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ግብፅ በኢራን ጦርነት ሳቢያ ከፍተኛ የነዳጅ ፍጆታ የሚፈልጉ ፕሮጀክቶችን ለሁለት ወራት ያህል ልታቆም ነው
10:03 29.03.2026 (የተሻሻለ: 10:46 29.03.2026) ግብፅ በኢራን ጦርነት ሳቢያ ከፍተኛ የነዳጅ ፍጆታ የሚፈልጉ ፕሮጀክቶችን ለሁለት ወራት ያህል ልታቆም ነው መንግሥስት በኢራን ጦርነት ምክንያት እየጨመረ የመጣውን የኃይል ወጪ ተከትሎ ፍጆታን ለማመጣጠን ከፍተኛ ነዳጅ የሚጠይቁ ፕሮጀክቶችን ለሁለት ወራት ለማቆም አቅዷል ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ሞስጣፋ ማድቦው አስታውቀዋል።
እንደ የፋይናንስ ሚኒስትሩ አህመድ ኩቾክ ገለጻ፤ የዕዳ ክፍያ ወጪ በሚቀጥለው የበጀት ዓመት በ5% እንደሚጨምር ተገምቷል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ |
መተግበሪያ | X