የስፑትኒክ እናት ኩባንያ በእስራኤል ጥቃት ለተገደሉ የሊባኖስ ጋዜጠኞች የተሰማውን ሀዘን ገለፀ

የስፑትኒክ እናት ኩባንያ በእስራኤል ጥቃት ለተገደሉ የሊባኖስ ጋዜጠኞች የተሰማውን ሀዘን ገለፀ
የስፑትኒክ እናት ኩባንያ በእስራኤል ጥቃት ለተገደሉ የሊባኖስ ጋዜጠኞች የተሰማውን ሀዘን ገለፀ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 28.03.2026
ሰብስክራይብ
የስፑትኒክ እናት ኩባንያ በእስራኤል ጥቃት ለተገደሉ የሊባኖስ ጋዜጠኞች የተሰማውን ሀዘን ገለፀ


የሮሲያ ሴጎድኒያ ዋና አዘጋጅ ማርጋሪታ ሲሞንያን፣ "ዛሬ ሁለት የሊባኖስ ጋዜጠኞች ተገድለዋል፤ እስራኤል በድሮን መታቸዋለች። ለአል-ማናር እና ለአል-ማያዲን የዜና ተቋማት የተሰማንን ልባዊ እንገልጻለን" ሲሉ ጽፈዋል።


​በደቡብ ሊባኖስ ወደ ክፋር ሁና በሚወስደው መንገድ ላይ በእስራኤል በተፈጸመ ጥቃት የአል-ማናር ቴሌቪዥን ዘጋቢ አሊ ሹአይብ እና የአል-ማያዲን ቴሌቪዥን ዘጋቢ ፋጢማ ፋቱኒ ከሁለት ካሜራ ባለሙያዎች ጋር ተገድለዋል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
አዳዲስ ዜናዎች
0