https://amh.sputniknews.africa/20260328/3670342.html
የኢራን አብዮታዊ ዘብ በሚሳኤል ዘመቻው በዱባይ የሚገኝ የዩክሬን የፀረ-ድሮን መጋዘን ማውደሙን ቃለ አቀባዩ አስታወቁ
የኢራን አብዮታዊ ዘብ በሚሳኤል ዘመቻው በዱባይ የሚገኝ የዩክሬን የፀረ-ድሮን መጋዘን ማውደሙን ቃለ አቀባዩ አስታወቁ
Sputnik አፍሪካ
የኢራን አብዮታዊ ዘብ በሚሳኤል ዘመቻው በዱባይ የሚገኝ የዩክሬን የፀረ-ድሮን መጋዘን ማውደሙን ቃለ አቀባዩ አስታወቁ የኻታም አል-አንቢያ ማዕከላዊ ዋና ማዘዣዎች ተወካይ ያነሷቸው ዋና ዋና ነጥቦች፦🟠 የኢራን አብዮታዊ ዘብ የአየር ኃይል እና የባህር... 28.03.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-03-28T19:06+0300
2026-03-28T19:06+0300
2026-03-28T20:57+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/03/1c/3671896_0:63:1200:738_1920x0_80_0_0_060c15436c5658040a3f1289979c64b6.jpg
የኢራን አብዮታዊ ዘብ በሚሳኤል ዘመቻው በዱባይ የሚገኝ የዩክሬን የፀረ-ድሮን መጋዘን ማውደሙን ቃለ አቀባዩ አስታወቁ የኻታም አል-አንቢያ ማዕከላዊ ዋና ማዘዣዎች ተወካይ ያነሷቸው ዋና ዋና ነጥቦች፦🟠 የኢራን አብዮታዊ ዘብ የአየር ኃይል እና የባህር ኃይል በጋራ ባከናወኑት ዘመቻ፣ በዱባይ ከሚገኙ የአሜሪካ የጦር ሰፈር ጥቃቶች ጋር በተመሳሳይ ጊዜ፣ የዩክሬን የፀረ-ድሮን ሥርዓቶች የተከማቹበት መጋዘን ወድሟል። መሣሪያዎቹ በዱባይ የነበሩት የአሜሪካ ጦርን ለመርዳት ነበር።🟠 በጥቃቱ ወቅት ሃያ አንድ የዩክሬን ሠራተኞች በመጋዘኑ ውስጥ ነበሩ። የደረሱበት ሁኔታ እስካሁን ባይታወቅም፤ ሳይገደሉ እንዳልቀሩ ይታመናል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/03/1c/3671896_67:0:1134:800_1920x0_80_0_0_6bfddae79a6a0bb2eb10283f0aae37d1.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የኢራን አብዮታዊ ዘብ በሚሳኤል ዘመቻው በዱባይ የሚገኝ የዩክሬን የፀረ-ድሮን መጋዘን ማውደሙን ቃለ አቀባዩ አስታወቁ
19:06 28.03.2026 (የተሻሻለ: 20:57 28.03.2026) የኢራን አብዮታዊ ዘብ በሚሳኤል ዘመቻው በዱባይ የሚገኝ የዩክሬን የፀረ-ድሮን መጋዘን ማውደሙን ቃለ አቀባዩ አስታወቁ
የኻታም አል-አንቢያ ማዕከላዊ ዋና ማዘዣዎች ተወካይ ያነሷቸው ዋና ዋና ነጥቦች፦🟠 የኢራን አብዮታዊ ዘብ የአየር ኃይል እና የባህር ኃይል በጋራ ባከናወኑት ዘመቻ፣ በዱባይ ከሚገኙ የአሜሪካ የጦር ሰፈር ጥቃቶች ጋር በተመሳሳይ ጊዜ፣ የዩክሬን የፀረ-ድሮን ሥርዓቶች የተከማቹበት መጋዘን ወድሟል። መሣሪያዎቹ በዱባይ የነበሩት የአሜሪካ ጦርን ለመርዳት ነበር።
🟠 በጥቃቱ ወቅት ሃያ አንድ የዩክሬን ሠራተኞች በመጋዘኑ ውስጥ ነበሩ። የደረሱበት ሁኔታ እስካሁን ባይታወቅም፤ ሳይገደሉ እንዳልቀሩ ይታመናል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ |
መተግበሪያ | X