https://amh.sputniknews.africa/20260328/3669092.html
የአፍሪካ ሕብረት የማኪ ሳልን የተባበሩት መንግሥታት ዋና ፀሐፊነት ዕጩነት ውድቅ አደረገ
የአፍሪካ ሕብረት የማኪ ሳልን የተባበሩት መንግሥታት ዋና ፀሐፊነት ዕጩነት ውድቅ አደረገ
Sputnik አፍሪካ
የአፍሪካ ሕብረት የማኪ ሳልን የተባበሩት መንግሥታት ዋና ፀሐፊነት ዕጩነት ውድቅ አደረገበ24 ሰዓታት የድምፅ አሰጣጥ የጊዜ ገደብ ውስጥ፣ 20 አባል አገራት "ዝምታቸውን በመስበር" የውሳኔ ሃሳቡ እንዳይጸድቅ አግደዋል።የአፍሪካ ሕብረት ጉባኤ ቢሮ... 28.03.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-03-28T18:28+0300
2026-03-28T18:28+0300
2026-03-28T18:42+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/03/1c/3669384_0:35:680:418_1920x0_80_0_0_98d284bdd70aa976258b679278194de2.jpg
የአፍሪካ ሕብረት የማኪ ሳልን የተባበሩት መንግሥታት ዋና ፀሐፊነት ዕጩነት ውድቅ አደረገበ24 ሰዓታት የድምፅ አሰጣጥ የጊዜ ገደብ ውስጥ፣ 20 አባል አገራት "ዝምታቸውን በመስበር" የውሳኔ ሃሳቡ እንዳይጸድቅ አግደዋል።የአፍሪካ ሕብረት ጉባኤ ቢሮ ከአንድ ቀን በፊት የማኪ ሳልን ጠንካራ የአመራር ልምድ፣ ተግባራዊ አቀራረብ እና በአገራትና በታላላቅ ኃያላን መካከል መግባባት ለመፍጠር ያላቸውን ቁርጠኝነት በመጥቀስ ዕጩነታቸው ተቀባይነት ያገኘ አስመስሎ ነበር።ይሁን እንጂ፣ በአፍሪካ ሕብረት የሴኔጋል ቋሚ መልዕክተኛ ቢሮ በትናንትናው ዕለት ለኮሚሽኑ በሰጠው መረጃ፣ የሴኔጋል መንግሥት የቀድሞው ፕሬዝዳንት ማኪ ሳል ለተባበሩት መንግሥታት ዋና ጸሐፊነት እንዲወዳደሩ በጭራሽ ደግፎ እንደማያውቅ አስታውቋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/03/1c/3669384_39:0:643:453_1920x0_80_0_0_7a72ceef53e52d6794d67f7e6165481b.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የአፍሪካ ሕብረት የማኪ ሳልን የተባበሩት መንግሥታት ዋና ፀሐፊነት ዕጩነት ውድቅ አደረገ
18:28 28.03.2026 (የተሻሻለ: 18:42 28.03.2026) የአፍሪካ ሕብረት የማኪ ሳልን የተባበሩት መንግሥታት ዋና ፀሐፊነት ዕጩነት ውድቅ አደረገበ24 ሰዓታት የድምፅ አሰጣጥ የጊዜ ገደብ ውስጥ፣ 20 አባል አገራት "ዝምታቸውን በመስበር" የውሳኔ ሃሳቡ እንዳይጸድቅ አግደዋል።
የአፍሪካ ሕብረት ጉባኤ ቢሮ ከአንድ ቀን በፊት የማኪ ሳልን ጠንካራ የአመራር ልምድ፣ ተግባራዊ አቀራረብ እና በአገራትና በታላላቅ ኃያላን መካከል መግባባት ለመፍጠር ያላቸውን ቁርጠኝነት በመጥቀስ ዕጩነታቸው ተቀባይነት ያገኘ አስመስሎ ነበር።
ይሁን እንጂ፣ በአፍሪካ ሕብረት የሴኔጋል ቋሚ መልዕክተኛ ቢሮ በትናንትናው ዕለት ለኮሚሽኑ በሰጠው መረጃ፣ የሴኔጋል መንግሥት የቀድሞው ፕሬዝዳንት ማኪ ሳል ለተባበሩት መንግሥታት ዋና ጸሐፊነት እንዲወዳደሩ በጭራሽ ደግፎ እንደማያውቅ አስታውቋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ |
መተግበሪያ | X