https://amh.sputniknews.africa/20260327/3663790.html
‘አሁኑኑ ካሳ ይከፈል!’ የብራዚል ሚኒስትር የተመድን የባርነት ውሳኔ ተከትሎ ምላሽ ሰጡ
‘አሁኑኑ ካሳ ይከፈል!’ የብራዚል ሚኒስትር የተመድን የባርነት ውሳኔ ተከትሎ ምላሽ ሰጡ
Sputnik አፍሪካ
‘አሁኑኑ ካሳ ይከፈል!’ የብራዚል ሚኒስትር የተመድን የባርነት ውሳኔ ተከትሎ ምላሽ ሰጡባርነት በሰብአዊነት ላይ የተፈጸመ አስከፊ ወንጀል መሆኑ መታወቁ ትልቅ መሻሻል ቢሆንም፣ በተግባር የተደገፈ እርምጃ ካልታከለበት ግን በቂ አይደለም ሲሉ የብራዚል... 27.03.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-03-27T18:56+0300
2026-03-27T18:56+0300
2026-03-27T19:43+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/03/1b/3664081_0:0:681:383_1920x0_80_0_0_9511a628f51890aed5d6f25845b51563.jpg
‘አሁኑኑ ካሳ ይከፈል!’ የብራዚል ሚኒስትር የተመድን የባርነት ውሳኔ ተከትሎ ምላሽ ሰጡባርነት በሰብአዊነት ላይ የተፈጸመ አስከፊ ወንጀል መሆኑ መታወቁ ትልቅ መሻሻል ቢሆንም፣ በተግባር የተደገፈ እርምጃ ካልታከለበት ግን በቂ አይደለም ሲሉ የብራዚል የዘር እኩልነት ሚኒስትር አኒዬል ፍራንኮ አፅንዖት ሰጥተዋል።ሚኒስትሯ በማኅበራዊ የትስስር ገጻቸው ላይ ባሰፈሩት ጽሑፍ፣ "የዘር ዕኩልነት ፍትሕ ዘላለማዊ ቃል ኪዳን ብቻ ሆኖ መቅረት የለበትም። ይልቁንም የመንግሥት ፖሊሲ ሊሆን ይገባል" ብለዋል።እንደ ፍራንኮ ገለፃ፣ በብራዚል የዘር እኩልነትን ለማስፈን የቀረቡት እንደ ፒኢሲ 27 ያሉ የሕገ-መንግስት ማሻሻያ ሀሳቦች እና የብራዚል ብሔራዊ የዘር እኩልነት ማሳደጊያ ሥርዓት መጠናከር ለጥቁር ህዝቦች ቀጣይነት ያለው ካሳ ለመክፈል መንገዱን ያሳያሉ።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/03/1b/3664081_84:0:595:383_1920x0_80_0_0_8028db585481eb79278a34e10b95a2f6.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
‘አሁኑኑ ካሳ ይከፈል!’ የብራዚል ሚኒስትር የተመድን የባርነት ውሳኔ ተከትሎ ምላሽ ሰጡ
18:56 27.03.2026 (የተሻሻለ: 19:43 27.03.2026) ‘አሁኑኑ ካሳ ይከፈል!’ የብራዚል ሚኒስትር የተመድን የባርነት ውሳኔ ተከትሎ ምላሽ ሰጡባርነት በሰብአዊነት ላይ የተፈጸመ አስከፊ ወንጀል መሆኑ መታወቁ ትልቅ መሻሻል ቢሆንም፣ በተግባር የተደገፈ እርምጃ ካልታከለበት ግን በቂ አይደለም ሲሉ የብራዚል የዘር እኩልነት ሚኒስትር
አኒዬል ፍራንኮ አፅንዖት ሰጥተዋል።
ሚኒስትሯ በማኅበራዊ የትስስር ገጻቸው ላይ ባሰፈሩት ጽሑፍ፣ "የዘር ዕኩልነት ፍትሕ ዘላለማዊ ቃል ኪዳን ብቻ ሆኖ መቅረት የለበትም። ይልቁንም የመንግሥት ፖሊሲ ሊሆን ይገባል" ብለዋል።
እንደ ፍራንኮ ገለፃ፣ በብራዚል የዘር እኩልነትን ለማስፈን የቀረቡት እንደ ፒኢሲ 27 ያሉ የሕገ-መንግስት ማሻሻያ ሀሳቦች እና የብራዚል ብሔራዊ የዘር እኩልነት ማሳደጊያ ሥርዓት መጠናከር ለጥቁር ህዝቦች ቀጣይነት ያለው ካሳ ለመክፈል መንገዱን ያሳያሉ።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ |
መተግበሪያ | X