https://amh.sputniknews.africa/20260327/3663013.html
አራተኛው “በኢትዮጵያ ኢንቨስት ያድርጉ 2026” ፎረም በ13.1 ቢሊዮን ዶላር የኢንቨስትመንት ውሎች ፊርማ ተጠናቀቀ - ኢንቨስትመንት ኮሚሽን
አራተኛው “በኢትዮጵያ ኢንቨስት ያድርጉ 2026” ፎረም በ13.1 ቢሊዮን ዶላር የኢንቨስትመንት ውሎች ፊርማ ተጠናቀቀ - ኢንቨስትመንት ኮሚሽን
Sputnik አፍሪካ
አራተኛው “በኢትዮጵያ ኢንቨስት ያድርጉ 2026” ፎረም በ13.1 ቢሊዮን ዶላር የኢንቨስትመንት ውሎች ፊርማ ተጠናቀቀ - ኢንቨስትመንት ኮሚሽን ውሎቹ በማኑፋክቸሪንግ፣ በግብርናና አግሮ-ፕሮሰሲንግ፣ በኃይል፣ በማዕድን እና በሌሎች ተመራጭ ዘርፎች የተሰሩ... 27.03.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-03-27T18:14+0300
2026-03-27T18:14+0300
2026-03-27T18:38+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/03/1b/3663087_0:0:1920:1080_1920x0_80_0_0_aca6c706bf3067d6e592e1f829237fde.jpg
አራተኛው “በኢትዮጵያ ኢንቨስት ያድርጉ 2026” ፎረም በ13.1 ቢሊዮን ዶላር የኢንቨስትመንት ውሎች ፊርማ ተጠናቀቀ - ኢንቨስትመንት ኮሚሽን ውሎቹ በማኑፋክቸሪንግ፣ በግብርናና አግሮ-ፕሮሰሲንግ፣ በኃይል፣ በማዕድን እና በሌሎች ተመራጭ ዘርፎች የተሰሩ ትልቅ የኢንቨስትመንት ስምምነቶችን መካተታቸውን ኮሚሽኑ ለስፑትኒክ አፍሪካ በላከው መግለጫ አስታውቋል። የተፈረሙት ውሎች በኢትዮጵያ ኢኮኖሚ ላይ ያለውን የኢንቨስተሮች እምነት እንደሚያሳይ ተገልጿል፤ በተጨማሪም ለሥራ ፈጠራ፣ ለውጭ ምንዛሬ ገቢ እና ለቴክኖሎጂ ሽግግር ከፍተኛ አስተዋፅኦ እንደሚኖራቸው ተጠቅሷል። በ“ኢትዮጵያ ኢንቨስት ያድርጉ 2025” ፎረም ከተፈረሙት አጠቃላይ 1.6 ቢሊዮን ዶላር የሚገመቱ የኢንቨስትመንት ውሎች አንጻር እጅግ ከፍተኛ እድገት ታይቶበታል፡፡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
በኢትዮጵያ ኢንቨስት ያድርጉ 2026
Sputnik አፍሪካ
በኢትዮጵያ ኢንቨስት ያድርጉ 2026
2026-03-27T18:14+0300
true
PT0M48S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/03/1b/3663087_240:0:1680:1080_1920x0_80_0_0_7ae2f650d16b1ced8217790a2183b142.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
አራተኛው “በኢትዮጵያ ኢንቨስት ያድርጉ 2026” ፎረም በ13.1 ቢሊዮን ዶላር የኢንቨስትመንት ውሎች ፊርማ ተጠናቀቀ - ኢንቨስትመንት ኮሚሽን
18:14 27.03.2026 (የተሻሻለ: 18:38 27.03.2026) አራተኛው “በኢትዮጵያ ኢንቨስት ያድርጉ 2026” ፎረም በ13.1 ቢሊዮን ዶላር የኢንቨስትመንት ውሎች ፊርማ ተጠናቀቀ - ኢንቨስትመንት ኮሚሽን ውሎቹ በማኑፋክቸሪንግ፣ በግብርናና አግሮ-ፕሮሰሲንግ፣ በኃይል፣ በማዕድን እና በሌሎች ተመራጭ ዘርፎች የተሰሩ ትልቅ የኢንቨስትመንት ስምምነቶችን መካተታቸውን ኮሚሽኑ ለስፑትኒክ አፍሪካ በላከው መግለጫ አስታውቋል።
የተፈረሙት ውሎች በኢትዮጵያ ኢኮኖሚ ላይ ያለውን የኢንቨስተሮች እምነት እንደሚያሳይ ተገልጿል፤ በተጨማሪም ለሥራ ፈጠራ፣ ለውጭ ምንዛሬ ገቢ እና ለቴክኖሎጂ ሽግግር ከፍተኛ አስተዋፅኦ እንደሚኖራቸው ተጠቅሷል።
በ“ኢትዮጵያ ኢንቨስት ያድርጉ 2025” ፎረም ከተፈረሙት አጠቃላይ 1.6 ቢሊዮን ዶላር የሚገመቱ የኢንቨስትመንት ውሎች አንጻር እጅግ ከፍተኛ እድገት ታይቶበታል፡፡
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ |
መተግበሪያ | X