የተመድ የባርያ ንግድ ውሳኔ ትክክለኛ እርምጃ ቢሆንም፣ እውነተኛ ለውጥ ለማምጣት ግን የአፍሪካ አንድነት ወሳኝ ነው - ተንታኝ

ሰብስክራይብ
የተመድ የባርያ ንግድ ውሳኔ ትክክለኛ እርምጃ ቢሆንም፣ እውነተኛ ለውጥ ለማምጣት ግን የአፍሪካ አንድነት ወሳኝ ነው - ተንታኝ

​ የተባበሩት መንግስታት ጠቅላላ ጉባኤ በቅርቡ የአፍሪካውያንን የባርያ ንግድ "በሰብአዊነት ላይ የተፈጸመ ወንጀል" ሲል የሰየመው እና ካሳ እንዲከፈል የጠየቀው ውሳኔ ትልቅ ተምሳሌታዊ ድል ቢሆንም፣ ተንታኞች ግን የውሳኔው ስኬት በአፍሪካ የጋራ ጠንካራ እንቅስቃሴ ላይ የተመሰረተ መሆኑን አስጠንቅቀዋል።

​በአፍሪካ ሕብረት የሚመራ የተቀናጀ ስትራቴጂ ካልተነደፈ፣ ይህ እርምጃ ለውጥ ከሚያመጣ እንቅሰቃሴ ይልቅ ተራ "መልካም ምኞት" ሆኖ የመቅረት ዕድል አለው ሲሉ የፓለቲካና አስተዳደር ተንታኙ ፓተርነስ ክሊዮፋስ ኒየጊራ ለስፑትኒክ አፍሪካ ገልጸዋል።

ስለዚህ ርዕሰ ጉዳይ ተጨማሪ መረጃ ለማግኘት በኬንያ የምትገኘው ዘጋቢያችን ሪዳህ ቼቤት ያጠናቀረውን ሙሉ ዘገባ ይመልከቱ

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
አዳዲስ ዜናዎች
0