https://amh.sputniknews.africa/20260327/3660231.html
ባለፉት አምስት ዓመታት ከ695 ሺህ በላይ የሴፍቲኔት ተጠቃሚዎች ራሳቸውን እንዲችሉ ተደርጓል - የአዲስ አበባ ከንቲባ
ባለፉት አምስት ዓመታት ከ695 ሺህ በላይ የሴፍቲኔት ተጠቃሚዎች ራሳቸውን እንዲችሉ ተደርጓል - የአዲስ አበባ ከንቲባ
Sputnik አፍሪካ
ባለፉት አምስት ዓመታት ከ695 ሺህ በላይ የሴፍቲኔት ተጠቃሚዎች ራሳቸውን እንዲችሉ ተደርጓል - የአዲስ አበባ ከንቲባከንቲባ አዳነች አቤቤ እንዳስታወቁት፣ በምግብ ዋስትና እና ብቃት የወጣቶች የሥራ ላይ ልምምድ ፕሮግራም 15,492 ተጠቃሚዎችን... 27.03.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-03-27T14:20+0300
2026-03-27T14:20+0300
2026-03-27T14:28+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/03/1b/3660301_0:0:1920:1080_1920x0_80_0_0_daa59a09b609b385f3ec539efa9c5fed.jpg
ባለፉት አምስት ዓመታት ከ695 ሺህ በላይ የሴፍቲኔት ተጠቃሚዎች ራሳቸውን እንዲችሉ ተደርጓል - የአዲስ አበባ ከንቲባከንቲባ አዳነች አቤቤ እንዳስታወቁት፣ በምግብ ዋስትና እና ብቃት የወጣቶች የሥራ ላይ ልምምድ ፕሮግራም 15,492 ተጠቃሚዎችን ከተረጂነት ወደ ምርታማነት በመሸጋገር ተመርቀዋል።በ2014 ዓ.ም የተጀመረው ይህ እንቅስቃሴ የዛሬዎቹን ጨምሮ 49 ሺህ የሚሆኑ ዜጎች ከተረጂነት በማላቀቅ ወደ ስራ ባለቤትነት እና አምራችነት ማሸጋገሩን ከንቲባዋ በማኅበራዊ የትስስር ገፃቸው ባስተላለፉት መልዕክት አስነብበዋል። በዛሬ ዕለት የነበረውን የምረቃ መርሃግብር ያሳያል ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
የሴፍቲኔት ተጠቃሚዎች ራሳቸውን እንዲችሉ ተደርጓል
Sputnik አፍሪካ
የሴፍቲኔት ተጠቃሚዎች ራሳቸውን እንዲችሉ ተደርጓል
2026-03-27T14:20+0300
true
PT0M32S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/03/1b/3660301_240:0:1680:1080_1920x0_80_0_0_0e677e50bfde223689c2b23a196f9bc4.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ባለፉት አምስት ዓመታት ከ695 ሺህ በላይ የሴፍቲኔት ተጠቃሚዎች ራሳቸውን እንዲችሉ ተደርጓል - የአዲስ አበባ ከንቲባ
14:20 27.03.2026 (የተሻሻለ: 14:28 27.03.2026) ባለፉት አምስት ዓመታት ከ695 ሺህ በላይ የሴፍቲኔት ተጠቃሚዎች ራሳቸውን እንዲችሉ ተደርጓል - የአዲስ አበባ ከንቲባከንቲባ አዳነች አቤቤ እንዳስታወቁት፣ በምግብ ዋስትና እና ብቃት የወጣቶች የሥራ ላይ ልምምድ ፕሮግራም 15,492 ተጠቃሚዎችን ከተረጂነት ወደ ምርታማነት በመሸጋገር ተመርቀዋል።
በ2014 ዓ.ም የተጀመረው ይህ እንቅስቃሴ የዛሬዎቹን ጨምሮ 49 ሺህ የሚሆኑ ዜጎች ከተረጂነት በማላቀቅ ወደ ስራ ባለቤትነት እና አምራችነት ማሸጋገሩን ከንቲባዋ በማኅበራዊ የትስስር ገፃቸው ባስተላለፉት መልዕክት አስነብበዋል።
በዛሬ ዕለት የነበረውን የምረቃ መርሃግብር ያሳያል ስፑትኒክ ኢትዮጵያ |
መተግበሪያ | X