https://amh.sputniknews.africa/20260327/3660140.html
'ተመድ በባርነት ላይ ያስተላለፈው የውሳኔ ሃሳብ አፍሪካ ድምጿን ማሰማት እንደምትችል ያሳያል' - ካሜሩናዊ የጂኦፖለቲካ ተንታኝ
'ተመድ በባርነት ላይ ያስተላለፈው የውሳኔ ሃሳብ አፍሪካ ድምጿን ማሰማት እንደምትችል ያሳያል' - ካሜሩናዊ የጂኦፖለቲካ ተንታኝ
Sputnik አፍሪካ
'ተመድ በባርነት ላይ ያስተላለፈው የውሳኔ ሃሳብ አፍሪካ ድምጿን ማሰማት እንደምትችል ያሳያል' - ካሜሩናዊ የጂኦፖለቲካ ተንታኝጋና በአፍሪካ ሕብረት በመታገዝ ይህንን የውሳኔ ሃሳብ ወደፊት ማምጣቷ፣ አኅጉሪቱ መብቷን ለማስከበር መቆም እንደምትችል... 27.03.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-03-27T13:58+0300
2026-03-27T13:58+0300
2026-03-27T14:04+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/03/1b/3659983_0:0:1920:1080_1920x0_80_0_0_7146a3b817f809956b8107e7b0a42f7c.jpg
'ተመድ በባርነት ላይ ያስተላለፈው የውሳኔ ሃሳብ አፍሪካ ድምጿን ማሰማት እንደምትችል ያሳያል' - ካሜሩናዊ የጂኦፖለቲካ ተንታኝጋና በአፍሪካ ሕብረት በመታገዝ ይህንን የውሳኔ ሃሳብ ወደፊት ማምጣቷ፣ አኅጉሪቱ መብቷን ለማስከበር መቆም እንደምትችል አረጋግጣለች ሲሉ ሞዴስት ዶሱ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።"ለረጅም ጊዜ አንዳንዶች ባርነትን ለመሸፈን ሞክረዋል፤ እንደ ቀላልም ታይቷል። ይህንን እንድንገነዘብ የማይፈልጉ ኃይሎች ነበሩ፤ አፍሪካም ጠንካራ ድምፅ አልነበራትም" ብለዋል። አውሮፓ በውሳኔ ሃሳቡ ላይ ድምፅ ከመስጠት የተቆጠበችው፣ "ትውልድ ተሻጋሪ ተጠያቂነትን" ለመሸሸግ እና የካሳ ክፍያዎችን ላለመክፈል ነው ሲሉ አጽንኦት ሰጥተዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
አፍሪካ ድምጿን ማሰማት እንደምትችል ያሳያል
Sputnik አፍሪካ
አፍሪካ ድምጿን ማሰማት እንደምትችል ያሳያል
2026-03-27T13:58+0300
true
PT0M40S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/03/1b/3659983_240:0:1680:1080_1920x0_80_0_0_e1a7cf4c3879e1302f7ad90dd0b617cd.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
'ተመድ በባርነት ላይ ያስተላለፈው የውሳኔ ሃሳብ አፍሪካ ድምጿን ማሰማት እንደምትችል ያሳያል' - ካሜሩናዊ የጂኦፖለቲካ ተንታኝ
13:58 27.03.2026 (የተሻሻለ: 14:04 27.03.2026) 'ተመድ በባርነት ላይ ያስተላለፈው የውሳኔ ሃሳብ አፍሪካ ድምጿን ማሰማት እንደምትችል ያሳያል' - ካሜሩናዊ የጂኦፖለቲካ ተንታኝጋና በአፍሪካ ሕብረት በመታገዝ ይህንን የውሳኔ ሃሳብ ወደፊት ማምጣቷ፣ አኅጉሪቱ መብቷን ለማስከበር መቆም እንደምትችል አረጋግጣለች ሲሉ
ሞዴስት ዶሱ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።
"ለረጅም ጊዜ አንዳንዶች ባርነትን ለመሸፈን ሞክረዋል፤ እንደ ቀላልም ታይቷል። ይህንን እንድንገነዘብ የማይፈልጉ ኃይሎች ነበሩ፤ አፍሪካም ጠንካራ ድምፅ አልነበራትም" ብለዋል።
አውሮፓ በውሳኔ ሃሳቡ ላይ ድምፅ ከመስጠት የተቆጠበችው፣ "ትውልድ ተሻጋሪ ተጠያቂነትን" ለመሸሸግ እና የካሳ ክፍያዎችን ላለመክፈል ነው ሲሉ አጽንኦት ሰጥተዋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ |
መተግበሪያ | X