'ተመድ በባርነት ላይ ያስተላለፈው የውሳኔ ሃሳብ አፍሪካ ድምጿን ማሰማት እንደምትችል ያሳያል' - ካሜሩናዊ የጂኦፖለቲካ ተንታኝ

ሰብስክራይብ
'ተመድ በባርነት ላይ ያስተላለፈው የውሳኔ ሃሳብ አፍሪካ ድምጿን ማሰማት እንደምትችል ያሳያል' - ካሜሩናዊ የጂኦፖለቲካ ተንታኝ

​ጋና በአፍሪካ ሕብረት በመታገዝ ይህንን የውሳኔ ሃሳብ ወደፊት ማምጣቷ፣ አኅጉሪቱ መብቷን ለማስከበር መቆም እንደምትችል አረጋግጣለች ሲሉ ሞዴስት ዶሱ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።


​"ለረጅም ጊዜ አንዳንዶች ባርነትን ለመሸፈን ሞክረዋል፤ እንደ ቀላልም ታይቷል። ይህንን እንድንገነዘብ የማይፈልጉ ኃይሎች ነበሩ፤ አፍሪካም ጠንካራ ድምፅ አልነበራትም" ብለዋል።


አውሮፓ በውሳኔ ሃሳቡ ላይ ድምፅ ከመስጠት የተቆጠበችው፣ "ትውልድ ተሻጋሪ ተጠያቂነትን" ለመሸሸግ እና የካሳ ክፍያዎችን ላለመክፈል ነው ሲሉ አጽንኦት ሰጥተዋል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
አዳዲስ ዜናዎች
0