https://amh.sputniknews.africa/20260327/3659385.html
'የአትላንቲክ ማዶ የባሪያ ንግድ ተፅእኖዎች ዛሬም ድረስ ይታያሉ' - ተመራማሪ
'የአትላንቲክ ማዶ የባሪያ ንግድ ተፅእኖዎች ዛሬም ድረስ ይታያሉ' - ተመራማሪ
Sputnik አፍሪካ
'የአትላንቲክ ማዶ የባሪያ ንግድ ተፅእኖዎች ዛሬም ድረስ ይታያሉ' - ተመራማሪየተባበሩት መንግሥታት፣ ባርነትን በሰብአዊነት ላይ እንደተፈጸመ ወንጀል ለመቀበል ይህን ያህል ጊዜ የፈጀበት፣ "ታሪኩ በራሳቸው በንግዱ ተሳታፊ በነበሩ ኃይሎች ለረጅም ጊዜ... 27.03.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-03-27T13:14+0300
2026-03-27T13:14+0300
2026-03-27T13:19+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/03/1b/3659455_0:0:1920:1080_1920x0_80_0_0_53c18203f5262dbcf638a6b4d27deab9.jpg
'የአትላንቲክ ማዶ የባሪያ ንግድ ተፅእኖዎች ዛሬም ድረስ ይታያሉ' - ተመራማሪየተባበሩት መንግሥታት፣ ባርነትን በሰብአዊነት ላይ እንደተፈጸመ ወንጀል ለመቀበል ይህን ያህል ጊዜ የፈጀበት፣ "ታሪኩ በራሳቸው በንግዱ ተሳታፊ በነበሩ ኃይሎች ለረጅም ጊዜ በበላይነት ተይዞ ስለነበረ ነው" ሲሉ መሐመድ ሳላህ ጀማል ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።የአትላንቲክ ማዶ የባሪያ ንግድ፣ "ለአፍሪካ ማኅበረሰቦች ዘላቂ መዳከም እና ለምዕራባውያን ኢኮኖሚ መበልጸግ አስተዋጽኦ አድርጓል። የአሁኑ የኢኮኖሚ አለመመጣጠን በከፊል በዚህ ታሪክ ውስጥ ስሩን የሰደደ ነው" ሲሉ ጠቁመዋል።እንደ ፈረንሳይ ወይም እንግሊዝ ያሉ ሀገራት ድምፅ ከመስጠት መቆጠባቸው፣ እነዚህ ሀገራት "ስለ ታሪክ የሚደረጉ አስፈላጊ ክርክሮችን" እንደሚፈሩ ያሳያል ሲሉ አክለዋል። ቪዲዮ፦ የዓለም መሪዎች ፕሬዝዳንት ጆን ድራማኒ ማሃማን እና የውሳኔ ሃሳቡን አድንቀዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
'የአትላንቲክ ማዶ የባሪያ ንግድ ተፅእኖዎች ዛሬም ድረስ ይታያሉ'
Sputnik አፍሪካ
'የአትላንቲክ ማዶ የባሪያ ንግድ ተፅእኖዎች ዛሬም ድረስ ይታያሉ'
2026-03-27T13:14+0300
true
PT3M21S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/03/1b/3659455_240:0:1680:1080_1920x0_80_0_0_e0f6a61516665c990bda719558b3dfe1.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
'የአትላንቲክ ማዶ የባሪያ ንግድ ተፅእኖዎች ዛሬም ድረስ ይታያሉ' - ተመራማሪ
13:14 27.03.2026 (የተሻሻለ: 13:19 27.03.2026) 'የአትላንቲክ ማዶ የባሪያ ንግድ ተፅእኖዎች ዛሬም ድረስ ይታያሉ' - ተመራማሪየተባበሩት መንግሥታት፣ ባርነትን በሰብአዊነት ላይ እንደተፈጸመ ወንጀል ለመቀበል ይህን ያህል ጊዜ የፈጀበት፣ "ታሪኩ በራሳቸው በንግዱ ተሳታፊ በነበሩ ኃይሎች ለረጅም ጊዜ በበላይነት ተይዞ ስለነበረ ነው" ሲሉ
መሐመድ ሳላህ ጀማል ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።
የአትላንቲክ ማዶ የባሪያ ንግድ፣ "ለአፍሪካ ማኅበረሰቦች ዘላቂ መዳከም እና ለምዕራባውያን ኢኮኖሚ መበልጸግ አስተዋጽኦ አድርጓል። የአሁኑ የኢኮኖሚ አለመመጣጠን በከፊል በዚህ ታሪክ ውስጥ ስሩን የሰደደ ነው" ሲሉ ጠቁመዋል።
እንደ ፈረንሳይ ወይም እንግሊዝ ያሉ ሀገራት ድምፅ ከመስጠት መቆጠባቸው፣ እነዚህ ሀገራት "ስለ ታሪክ የሚደረጉ አስፈላጊ ክርክሮችን" እንደሚፈሩ ያሳያል ሲሉ አክለዋል።
ቪዲዮ፦ የዓለም መሪዎች ፕሬዝዳንት ጆን ድራማኒ ማሃማን እና የውሳኔ ሃሳቡን አድንቀዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ |
መተግበሪያ | X