https://amh.sputniknews.africa/20260327/3658878.html
ሐረር በዩኔስኮ የተመዘገበውን የሸዋሊድ በዓል በደማቁ አከበረች
ሐረር በዩኔስኮ የተመዘገበውን የሸዋሊድ በዓል በደማቁ አከበረች
Sputnik አፍሪካ
ሐረር በዩኔስኮ የተመዘገበውን የሸዋሊድ በዓል በደማቁ አከበረች የረመዳን ፆም ማብቃትን ተከትሎ የሸዋል ወር ስድስት ቀናት በፆም ከተጠናቀቁ በኋላ ተከብሮ የሚውለው በዓሉ በሐረሪ ህዝብ ዘንድ ልዩ በሆነ መልኩ ይከበራል። የሐረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር... 27.03.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-03-27T12:36+0300
2026-03-27T12:36+0300
2026-03-27T12:49+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/03/1b/3659175_0:0:1920:1080_1920x0_80_0_0_27f518bc4b8bf763b00d6ec17eb15cfd.jpg
ሐረር በዩኔስኮ የተመዘገበውን የሸዋሊድ በዓል በደማቁ አከበረች የረመዳን ፆም ማብቃትን ተከትሎ የሸዋል ወር ስድስት ቀናት በፆም ከተጠናቀቁ በኋላ ተከብሮ የሚውለው በዓሉ በሐረሪ ህዝብ ዘንድ ልዩ በሆነ መልኩ ይከበራል። የሐረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ኦርዲን በድሪ፣ “ጀጎል የዓለም ቅርስ ስፍራ ታሪካዊ ይዘቱን በጠበቀ መልኩ በኮሪደር ልማት ሥራችን ታጅቦ ጽዱ፣ ውብ እና ማራኪ እንዲሆን በመደረጉ ለነዋሪው እና ለጎብኚው ምቹ ሆኗል።” ብለዋል፡፡ ታህሳስ 25 ቀን 2016 ዓ.ም በዩኔስኮ የማይዳሰስ የሰው ልጅ የባሕል ቅርስ ሆኖ በይፋ የተመዘገበዉ የሐረሪ ሸዋሊድ በትናንትናው ዕለት ሲከበር በርካታ የሀገር ውስጥና የውጭ ጎብኚዎች ታድመዋል። ከማኅበራዊ ሚዲያ የተገኙ ምስሎች ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ሐረር በዩኔስኮ የተመዘገበውን የሸዋሊድ በዓል በደማቁ አከበረች
Sputnik አፍሪካ
ሐረር በዩኔስኮ የተመዘገበውን የሸዋሊድ በዓል በደማቁ አከበረች
2026-03-27T12:36+0300
true
PT1M09S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/03/1b/3659175_240:0:1680:1080_1920x0_80_0_0_e0e01a558eb34a0d16797750e1efea15.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ሐረር በዩኔስኮ የተመዘገበውን የሸዋሊድ በዓል በደማቁ አከበረች
12:36 27.03.2026 (የተሻሻለ: 12:49 27.03.2026) ሐረር በዩኔስኮ የተመዘገበውን የሸዋሊድ በዓል በደማቁ አከበረች የረመዳን ፆም ማብቃትን ተከትሎ የሸዋል ወር ስድስት ቀናት በፆም ከተጠናቀቁ በኋላ ተከብሮ የሚውለው በዓሉ በሐረሪ ህዝብ ዘንድ ልዩ በሆነ መልኩ ይከበራል።
የሐረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ኦርዲን በድሪ፣ “ጀጎል የዓለም ቅርስ ስፍራ ታሪካዊ ይዘቱን በጠበቀ መልኩ በኮሪደር ልማት ሥራችን ታጅቦ ጽዱ፣ ውብ እና ማራኪ እንዲሆን በመደረጉ ለነዋሪው እና ለጎብኚው ምቹ ሆኗል።” ብለዋል፡፡
ታህሳስ 25 ቀን 2016 ዓ.ም በዩኔስኮ የማይዳሰስ የሰው ልጅ የባሕል ቅርስ ሆኖ በይፋ የተመዘገበዉ የሐረሪ ሸዋሊድ በትናንትናው ዕለት ሲከበር በርካታ የሀገር ውስጥና የውጭ ጎብኚዎች ታድመዋል።
ከማኅበራዊ ሚዲያ የተገኙ ምስሎች ስፑትኒክ ኢትዮጵያ |
መተግበሪያ | X