https://amh.sputniknews.africa/20260325/3645479.html
አሜሪካ በ2026 የዓለም ዋንጫ ወቅት ለአደጋ ትጋለጥ ይሆን? ጋናዊው 'ነቢይ' ማስጠንቀቂያ ሰጠ
አሜሪካ በ2026 የዓለም ዋንጫ ወቅት ለአደጋ ትጋለጥ ይሆን? ጋናዊው 'ነቢይ' ማስጠንቀቂያ ሰጠ
Sputnik አፍሪካ
አሜሪካ በ2026 የዓለም ዋንጫ ወቅት ለአደጋ ትጋለጥ ይሆን? ጋናዊው 'ነቢይ' ማስጠንቀቂያ ሰጠበዓለም ዋንጫው ወቅት በአሜሪካ ውስጥ በርካታ አደጋዎችና መከራዎች ይከሰታሉ ሲሉ ራሳቸውን ነቢይ አድርገው የሚጠሩት ኤሪክ ቦአሄን ኡቼ ባለፈው ጥር ወር... 25.03.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-03-25T17:34+0300
2026-03-25T17:34+0300
2026-03-25T18:30+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/03/19/3645865_0:0:1920:1080_1920x0_80_0_0_f9f3d9d9990a030a17b855335b60e28a.jpg
አሜሪካ በ2026 የዓለም ዋንጫ ወቅት ለአደጋ ትጋለጥ ይሆን? ጋናዊው 'ነቢይ' ማስጠንቀቂያ ሰጠበዓለም ዋንጫው ወቅት በአሜሪካ ውስጥ በርካታ አደጋዎችና መከራዎች ይከሰታሉ ሲሉ ራሳቸውን ነቢይ አድርገው የሚጠሩት ኤሪክ ቦአሄን ኡቼ ባለፈው ጥር ወር መጀመሪያ ላይ ተናግረዋል።"የአሜሪካ የደህንነት አካላት ስታዲየሞቻቸውን በጣም፣ በጣም፣ በጣም በጥብቅ መጠበቅ አለባቸው" ሲሉ አሳስበዋል።ባለፈው እሁድም ንግግራቸውን በመድገም "የአሜሪካ የዓለም ዋንጫው የደህንነት ጥበቃ ማጥበቅ ይኖርባቸዋል" ብለዋል። የሪይን ሀውስ ቻፕል ኢንተርናሽናል መስራች የሆኑት ኤሪክ ቦአሄን፣ የጋና ምርጫን እና አዲስ የተመረጡትን የርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ሊዮ 14ኛን የስልጣን ዘመን የተመለከቱ ትንቢቶችን ጨምሮ በርካታ ነገሮችን ሲናገሩ ቆይተዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ጋናዊው 'ነቢይ' ማስጠንቀቂያ ሰጠ
Sputnik አፍሪካ
ጋናዊው 'ነቢይ' ማስጠንቀቂያ ሰጠ
2026-03-25T17:34+0300
true
PT1M10S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/03/19/3645865_240:0:1680:1080_1920x0_80_0_0_e97123b57c8cd61d352fd867845deb47.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
አሜሪካ በ2026 የዓለም ዋንጫ ወቅት ለአደጋ ትጋለጥ ይሆን? ጋናዊው 'ነቢይ' ማስጠንቀቂያ ሰጠ
17:34 25.03.2026 (የተሻሻለ: 18:30 25.03.2026) አሜሪካ በ2026 የዓለም ዋንጫ ወቅት ለአደጋ ትጋለጥ ይሆን? ጋናዊው 'ነቢይ' ማስጠንቀቂያ ሰጠበዓለም ዋንጫው ወቅት በአሜሪካ ውስጥ በርካታ አደጋዎችና መከራዎች ይከሰታሉ ሲሉ ራሳቸውን ነቢይ አድርገው የሚጠሩት ኤሪክ ቦአሄን ኡቼ ባለፈው ጥር ወር መጀመሪያ ላይ ተናግረዋል።
"የአሜሪካ የደህንነት አካላት ስታዲየሞቻቸውን በጣም፣ በጣም፣ በጣም በጥብቅ መጠበቅ አለባቸው" ሲሉ አሳስበዋል።
ባለፈው እሁድም ንግግራቸውን በመድገም "የአሜሪካ የዓለም ዋንጫው የደህንነት ጥበቃ ማጥበቅ ይኖርባቸዋል" ብለዋል።
የሪይን ሀውስ ቻፕል ኢንተርናሽናል መስራች የሆኑት ኤሪክ ቦአሄን፣ የጋና ምርጫን እና አዲስ የተመረጡትን የርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ሊዮ 14ኛን የስልጣን ዘመን የተመለከቱ ትንቢቶችን ጨምሮ በርካታ ነገሮችን ሲናገሩ ቆይተዋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ |
መተግበሪያ | X