- Sputnik አፍሪካ, 1920
Sovereignty Sources
ዓለም በሉላዊነት ምክንያት ስትተሳሰር ፤ ፕሮግራሙም አፍሪካ ባላት እምቅ የተፈጥሮ ኃብት፣ በማደግ ላይ ባለው የሕዝብ ቁጥሯ ፣ በወጣት ኃይሏ እና በአህጉሪቱ ባሉ አዳዲስ ግኝቶችና የመፍትሄ ሃሳቦች ያላትን የመወዳደር አቅምና ጥቅም በሰፊው ይዳስሳል፡፡ እንኳን ወደ 'ሶቨርኒቲ ሶርስ' ፕሮግራም በደህና መጡ፣

ሩሲያ በአፍሪካዊያን ዓይን እንዴት ትታያለች? በሚዲያ የሚነገረው መሬት ላይ ካለው እውነታ ጋር ሲነፃፀር

ሩሲያ በአፍሪካዊያን ዓይን እንዴት ትታያለች? በሚዲያ የሚነገረው መሬት ላይ ካለው እውነታ ጋር ሲነፃፀር
ሰብስክራይብ
'' በምዕራቡ በኩል የሚነገረው ፕሮፓጋንዳ እንደሆነ እረዳለሁ። አብዛኛው የሚነገረው እውነት የሆነ፣ መሬት ያለው ነገር አይደለም። ዛሬም ያ ነገር ቀጥሏል። ይሻሻላል ተብሎ ቢጠበቅም ያው ነው አሁንም — ያንን ሀገር ፈርጆ ላይ ላዩን ሊጭኑብህ የሚፈልጉት ነገር አለ '' ሲሉ የቀድሞ የሶቪየት ኅብረት ተማሪ ክብሩ ቸርነት (ዶ/ር) ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።
ሁለት አንኳር ጉዳዮች በሚዳሱበበት የዛሬው የሶቨርኒቲ ሶርስስ ፕሮግራም በክፍል አንድ ሩሲያ በአፍሪካዊያን ዓይን እንዴት እንደምትታይ መሰረት በማድረግ የቀደመ የሚዲያ ትርክቶችን መሬት ላይ ካለው እውነታ ጋር በማነፃፀር የቀድሞ የሶቪየት ኅብረት ተማሪ ክብሩ ቸርነት (ዶ/ር) ጋር ተወያይተናል። በክፍል ሁለት ደግሞ በኢራን ጦርነት ሳቢያ ከተፈጠረው የኃይል አቅርቦት ጋር በተገናኘ እንደ የታላቁ የህዳሴ ግድብ ያሉ ግዙፍ አፍሪካዊ ፕሮጀክቶች ችግሮችን ለመቋቋም የሚኖራቸውን ፋይዳ ከኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል የህዝብ ግንኙነት ዳይሬክተር ሞገስ መኮንን ጋር ዳሰነዋል፡፡
ሙሉውን መረጃ ለማግኘት ፕሮግራሙን ያዳምጡ:

ፖድካስታችንን በሌሎች አማራጮች ያድምጡ Apple PodcastsDeezer Spotify Podcast AddictPocket CastsAfripodsCastBox
አዳዲስ ዜናዎች
0