በቴል አቪቭ ንጋቱን በተሰነዘረ የአየር ጥቃት ስድስት ሰዎች ቆሰሉ

ሰብስክራይብ

በቴል አቪቭ ንጋቱን በተሰነዘረ የአየር ጥቃት ስድስት ሰዎች ቆሰሉ

በአየር ጥቃቱ አንድ ባለ አራት ፎቅ መኖሪያ ሕንፃ ላይ ውድመት እንደደረሰና በአቅራቢያው እሳት መቀስቀሱን የእስራኤል መገናኛ ብዙኃን ዘገቧል።

ከኢራን የተተኮሰው ሚሳኤል በሦስት ወይም በአራት ንዑስ ጥይቶች የሚከፋፈል እና እያንዳንዳቸው 100 ኪሎ ግራም የሚመዝኑ ፍንጣሪዎችን የያዘ የጦር ራስ እንደነበረው ተገልጿል።

እስራኤል ከዛሬው ቀን ጅማሮ አንስቶ የተሰነዘረባትን ስድስተኛ የአየር ጥቃት መከላከሏን የስፑትኒክ ዘጋቢ ገልጿል።

ከማኅበራዊ ሚዲያ የተገኙ ምሥሎች

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0