የአሜሪካ እና የእስራኤል ጥቃት ከተጀመረ ወዲህ በቴህራን ከ600 በላይ ሰዎች መገደላቸው ተነገረ

የአሜሪካ እና እስራኤል ጥቃት
የአሜሪካ እና እስራኤል ጥቃት - Sputnik አፍሪካ, 1920, 24.03.2026
ሰብስክራይብ
የአሜሪካ እና የእስራኤል ጥቃት ከተጀመረ ወዲህ በቴህራን ከ600 በላይ ሰዎች መገደላቸው ተነገረ

ኢራን ከእስራኤል እና ከአሜሪካ ጋር የገባችበት ግጭት ከተቀሰቀሰ ወዲህ በቴህራን ከ6 ሺህ በላይ ሰዎች ለጉዳት የተዳረጉ ሲሆን፤ ከ600 በላይ የሚሆኑት ደግሞ መሞታቸውን የቴህራን አካባቢ የአደጋ ጊዜ አገልግሎት ኃላፊ መሐመድ እስማኤል ታቫኮሊ ገልጸዋል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
አዳዲስ ዜናዎች
0