የኬንያ አየር መንገድ በኢራን ጦርነት ምክንያት የተሳፋሪ መቀመጫውን 99 በመቶ እየሞላ እንደሆነ ገለፀ

ሰብስክራይብ

የኬንያ አየር መንገድ በኢራን ጦርነት ምክንያት የተሳፋሪ መቀመጫውን 99 በመቶ እየሞላ እንደሆነ ገለፀ

በርካታ የመካከለኛው ምስራቅ አየር ማረፊያዎች እና የአየር ክልሎች መዘጋታቸው፤ መንገደኞች በኬንያ እና በኢትዮጵያ በኩል አቅጣጫቸውን እንዲቀይሩ ማድረጉን የኬንያ አየር መንገድ ዋና ሥራ አስፈፃሚ ጆርጅ ካማል መናገራቸውን መገናኛ ብዙኃን ዘግበዋል።

አየር መንገዱ ከእነዚህ አዳዲስ ደንበኞች መካከል ቢያንስ 40 በመቶ የሚሆኑትን በቋሚነት ይዞ ለመቀጠል እንደሚጠብቅም ሥራ አስፈፃሚው አክለዋል።

ሆኖም አየር መንገዱ ያለው ነዳጅ ለ50 ቀናት ብቻ እንደሚያቆየውና አዳዲስ የነዳጅ አቅርቦት ምንጮችን እያሰሰ እንደሚገኝም ገልጸዋል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0