https://amh.sputniknews.africa
የኬንያ አየር መንገድ በኢራን ጦርነት ምክንያት የተሳፋሪ መቀመጫውን 99 በመቶ እየሞላ እንደሆነ ገለፀ
የኬንያ አየር መንገድ በኢራን ጦርነት ምክንያት የተሳፋሪ መቀመጫውን 99 በመቶ እየሞላ እንደሆነ ገለፀ
Sputnik አፍሪካ
የኬንያ አየር መንገድ በኢራን ጦርነት ምክንያት የተሳፋሪ መቀመጫውን 99 በመቶ እየሞላ እንደሆነ ገለፀ በርካታ የመካከለኛው ምስራቅ አየር ማረፊያዎች እና የአየር ክልሎች መዘጋታቸው፤ መንገደኞች በኬንያ እና በኢትዮጵያ በኩል አቅጣጫቸውን እንዲቀይሩ... 23.03.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-03-23T20:38+0300
2026-03-23T20:38+0300
2026-03-23T20:44+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/images/sharing/article/amh/3629844.jpg?1774287842
የኬንያ አየር መንገድ በኢራን ጦርነት ምክንያት የተሳፋሪ መቀመጫውን 99 በመቶ እየሞላ እንደሆነ ገለፀ በርካታ የመካከለኛው ምስራቅ አየር ማረፊያዎች እና የአየር ክልሎች መዘጋታቸው፤ መንገደኞች በኬንያ እና በኢትዮጵያ በኩል አቅጣጫቸውን እንዲቀይሩ ማድረጉን የኬንያ አየር መንገድ ዋና ሥራ አስፈፃሚ ጆርጅ ካማል መናገራቸውን መገናኛ ብዙኃን ዘግበዋል። አየር መንገዱ ከእነዚህ አዳዲስ ደንበኞች መካከል ቢያንስ 40 በመቶ የሚሆኑትን በቋሚነት ይዞ ለመቀጠል እንደሚጠብቅም ሥራ አስፈፃሚው አክለዋል። ሆኖም አየር መንገዱ ያለው ነዳጅ ለ50 ቀናት ብቻ እንደሚያቆየውና አዳዲስ የነዳጅ አቅርቦት ምንጮችን እያሰሰ እንደሚገኝም ገልጸዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የኬንያ አየር መንገድ በኢራን ጦርነት ምክንያት የተሳፋሪ መቀመጫውን 99 በመቶ እየሞላ እንደሆነ ገለፀ
20:38 23.03.2026 (የተሻሻለ: 20:44 23.03.2026) የኬንያ አየር መንገድ በኢራን ጦርነት ምክንያት የተሳፋሪ መቀመጫውን 99 በመቶ እየሞላ እንደሆነ ገለፀ
በርካታ የመካከለኛው ምስራቅ አየር ማረፊያዎች እና የአየር ክልሎች መዘጋታቸው፤ መንገደኞች በኬንያ እና በኢትዮጵያ በኩል አቅጣጫቸውን እንዲቀይሩ ማድረጉን የኬንያ አየር መንገድ ዋና ሥራ አስፈፃሚ ጆርጅ ካማል መናገራቸውን መገናኛ ብዙኃን ዘግበዋል።
አየር መንገዱ ከእነዚህ አዳዲስ ደንበኞች መካከል ቢያንስ 40 በመቶ የሚሆኑትን በቋሚነት ይዞ ለመቀጠል እንደሚጠብቅም ሥራ አስፈፃሚው አክለዋል።
ሆኖም አየር መንገዱ ያለው ነዳጅ ለ50 ቀናት ብቻ እንደሚያቆየውና አዳዲስ የነዳጅ አቅርቦት ምንጮችን እያሰሰ እንደሚገኝም ገልጸዋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X