አፍሪካ በታሪክ የተፈጸመባት አስከፊ ግፍ በስንት ዶላር ይካካሳል?

ሰብስክራይብ

አፍሪካ በታሪክ የተፈጸመባት አስከፊ ግፍ በስንት ዶላር ይካካሳል?

የአፍሪካ ኅብረት ባሳለፍነው ዓመት መሪ ቃሉን "የማካካሻ ፍትሕ ለአፍሪካውያን እና ዘርዓ አፍሪካውያን" በሚል መሰየሙ፤ ታሪክ አዋቂዎችን በሁለት ጎራ ከፍሎ እያሟገተ ይገኛል።

ስፑትኒክ አፍሪካ ይህን የሞራል እና የአመክንዬ ተቃርኖ በወፍ በረር ቃኝቷል።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0