https://amh.sputniknews.africa
ደቡብ አፍሪካ በአውሮፓ ለዘመናት የቆዩ 63 የቀደምት ትውልድ አጽሞችን ዳግም ቀበረች
ደቡብ አፍሪካ በአውሮፓ ለዘመናት የቆዩ 63 የቀደምት ትውልድ አጽሞችን ዳግም ቀበረች
Sputnik አፍሪካ
ደቡብ አፍሪካ በአውሮፓ ለዘመናት የቆዩ 63 የቀደምት ትውልድ አጽሞችን ዳግም ቀበረችከአውሮፓ አጽሞችን የማስመለስ ጥረት አካል የሆነውን ሥነ-ሥርዓት የመሩት ፕሬዚዳንት ሲሪል ራማፎሳ፤ የኮይ እና የሳን ተወላጆችን አጽም ሰኞ ዕለት ዳግም በደቡብ አፍሪካ... 23.03.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-03-23T18:59+0300
2026-03-23T18:59+0300
2026-03-23T19:04+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/images/sharing/article/amh/3629121.jpg?1774281843
ደቡብ አፍሪካ በአውሮፓ ለዘመናት የቆዩ 63 የቀደምት ትውልድ አጽሞችን ዳግም ቀበረችከአውሮፓ አጽሞችን የማስመለስ ጥረት አካል የሆነውን ሥነ-ሥርዓት የመሩት ፕሬዚዳንት ሲሪል ራማፎሳ፤ የኮይ እና የሳን ተወላጆችን አጽም ሰኞ ዕለት ዳግም በደቡብ አፍሪካ ምድር አሳርፈዋል። መንግሥታቸው ባወጣው መግለጫ "እነዚህ ለአዳዲስ ሙዚየሞች እና ዩኒቨርሲቲዎች ሊሸጡ ወይም በስጦታ ሊቀርቡ ይችሉ የነበሩት አጽሞች፤ በ19ኛው ክፍለ ዘመን መገባደጃ እና በ20ኛው ክፍለ ዘመን መጀመሪያ በሕገ-ወጥ መንገድ ከተወሰዱ በሺዎች የሚቆጠሩ የቀደምት ሕዝቦች አጽሞች መካከል ጥቂቶቹ ናቸው" ብሏል።መግለጫው አክሎም የሳን እና የኮይ ሕዝቦች ለዘመናት የቆየ መጠነ-ሰፊ በደል ሰለባ እንደነበሩ አጽንኦት ሰጥቷል፦ የቅኝ ግዛት ወረራ፣ ከመሬታቸው መፈናቀል፣ የባሕል መጥፋት እና መወገድ፣ በዘር ላይ የተመሠረተ ሳይንሳዊ ምርምር ሰለባ መሆን፣ የቀደምት ትውልድ አጽሞች ብዝበዛ።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ደቡብ አፍሪካ በአውሮፓ ለዘመናት የቆዩ 63 የቀደምት ትውልድ አጽሞችን ዳግም ቀበረች
18:59 23.03.2026 (የተሻሻለ: 19:04 23.03.2026) ደቡብ አፍሪካ በአውሮፓ ለዘመናት የቆዩ 63 የቀደምት ትውልድ አጽሞችን ዳግም ቀበረች
ከአውሮፓ አጽሞችን የማስመለስ ጥረት አካል የሆነውን ሥነ-ሥርዓት የመሩት ፕሬዚዳንት ሲሪል ራማፎሳ፤ የኮይ እና የሳን ተወላጆችን አጽም ሰኞ ዕለት ዳግም በደቡብ አፍሪካ ምድር አሳርፈዋል።
መንግሥታቸው ባወጣው መግለጫ "እነዚህ ለአዳዲስ ሙዚየሞች እና ዩኒቨርሲቲዎች ሊሸጡ ወይም በስጦታ ሊቀርቡ ይችሉ የነበሩት አጽሞች፤ በ19ኛው ክፍለ ዘመን መገባደጃ እና በ20ኛው ክፍለ ዘመን መጀመሪያ በሕገ-ወጥ መንገድ ከተወሰዱ በሺዎች የሚቆጠሩ የቀደምት ሕዝቦች አጽሞች መካከል ጥቂቶቹ ናቸው" ብሏል።
መግለጫው አክሎም የሳን እና የኮይ ሕዝቦች ለዘመናት የቆየ መጠነ-ሰፊ በደል ሰለባ እንደነበሩ አጽንኦት ሰጥቷል፦
የቅኝ ግዛት ወረራ፣
ከመሬታቸው መፈናቀል፣
የባሕል መጥፋት እና መወገድ፣
በዘር ላይ የተመሠረተ ሳይንሳዊ ምርምር ሰለባ መሆን፣
የቀደምት ትውልድ አጽሞች ብዝበዛ።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X