ማዳጋስካር ከ9 መቶ ሺህ ዶላር በላይ የሚሆን የሕዝብ ሀብት ምዝበራ ላይ ምርመራ ጀመረች

ማዳጋስካር
ማዳጋስካር - Sputnik አፍሪካ, 1920, 23.03.2026
ሰብስክራይብ
ማዳጋስካር ከ9 መቶ ሺህ ዶላር በላይ የሚሆን የሕዝብ ሀብት ምዝበራ ላይ ምርመራ ጀመረች

ገንዘቡ በቀድሞው ፕሬዚዳንት አንድሪ ራጆሊና የስልጣን ዘመን በማዳጋስካር የሕዝብ ፋይናንስ አስተዳደር ውስጥ በምዝበራ ወይም በብክነት የጠፉ ናቸው ሲል የሀገሪቱ ኦዲተር መሥሪያ ቤት አስታውቋል።

መረጃው ይፋ መደረጉን ተከትሎ በጉዳዩ ላይ እጃቸው በተገኘ ባለሥልጣናት ላይ ምርመራ እንዲደረግ፣ ጥፋተኝነታቸው በተረጋገጠባቸው ላይ የሕግ ክስ እንዲመሰረት እና የሕዝብ ሀብት አስተዳደርን ውጤታማነት ለማጠናከር የቁጥጥር ስርዓቶች እንደገና እንዲፈተሹ የሚጠይቅ መመሪያ ወጥቷል፡፡

በምሥሉ የሚታዩት የቀድሞው ፕሬዚዳንት አንድሪ ራጆሊና ናቸው

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
አዳዲስ ዜናዎች
0