እስራኤል የሊባኖስን ደቡባዊ ክፍል ለመነጠል ሆን ብላ መሠረተ ልማቶችን ኢላማ እያደረገች ነው - የስፑትኒክ ዘጋቢ

ሰብስክራይብ

እስራኤል የሊባኖስን ደቡባዊ ክፍል ለመነጠል ሆን ብላ መሠረተ ልማቶችን ኢላማ እያደረገች ነው - የስፑትኒክ ዘጋቢ

​እስራኤል ባለፉት ጥቂት ቀናት ውስጥ ሦስት ድልድዮችን እንዳወደመችና ከእነዚህም መካከል ሲዶናን እና ዘሃርኒን ከጢሮስ ጋር የሚያገናኘውና ወሳኝ የሆነው አል-ቃሲሚያ መሻገሪያ ድልድይ እንደሚገኝበት የስፑትኒክ ዘጋቢ አብዱል ቃድር አል-ባይ ከስፍራው ዘግቧል።

​የአየር ድብደባው ግጭቶች በቀጠሉበት ሁኔታ ሆን ተብሎ የአካባቢውን ግንኙነት ለማቋረጥ በመሠረተ ልማቶች ላይ ትኩረት እንዳደረገ አል-ባይ በዘገባው አመልክቷል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0