ደቡባዊ ሊባኖስን ከቀሪው የሀገሪቱ ክፍል የሚያገናኘው ወሳኙ የሊታኒ ወንዝ ድልድይ በእስራኤል ቦምብ ተደበደበ

ሰብስክራይብ

ደቡባዊ ሊባኖስን ከቀሪው የሀገሪቱ ክፍል የሚያገናኘው ወሳኙ የሊታኒ ወንዝ ድልድይ በእስራኤል ቦምብ ተደበደበ

የእስራኤል መከላከያ ኃይል በጥቃቱ በደቡባዊ ሊባኖስ የሚገኙ "የሄዝቦላህ መሠረተ ልማቶችን" ኢላማ እንዳደረገ ገልጿል።

እስራኤል የሊባኖስ መንግሥት በሄዝቦላህ ላይ ተጽዕኖ እንዲያሳድር ለማስገደድ የሲቪል ተቋማትን ልትደበድብ ትችላለች ሲል የእስራኤል ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን በየካቲት ወር መጨረሻ አንድ የደህንነት ምንጭን ጠቅሶ መዘገቡ ይታወሳል።

ከማኅበራዊ የትስስር ገፆች የተገኘ ምሥል

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0