https://amh.sputniknews.africa
አዲስ አበባ በከተማ ልማት እያሳየች ያለው መሠረታዊ ለውጥ ለምሥራቅ አፍሪካ ሀገራት ትልቅ ተሞክሮና ትምህርት ይሆናል - የኡጋንዳ ፓርላማ አባላት
አዲስ አበባ በከተማ ልማት እያሳየች ያለው መሠረታዊ ለውጥ ለምሥራቅ አፍሪካ ሀገራት ትልቅ ተሞክሮና ትምህርት ይሆናል - የኡጋንዳ ፓርላማ አባላት
Sputnik አፍሪካ
አዲስ አበባ በከተማ ልማት እያሳየች ያለው መሠረታዊ ለውጥ ለምሥራቅ አፍሪካ ሀገራት ትልቅ ተሞክሮና ትምህርት ይሆናል - የኡጋንዳ ፓርላማ አባላት የፓርላማ አባላቱ የአዲስ አበባን የወንዝ ዳር ፕሮጀክትና የኮሪደር ልማት ተዘዋውረው ጎብኝተዋል፡፡ የኡጋንዳ... 22.03.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-03-22T16:30+0300
2026-03-22T16:30+0300
2026-03-22T16:47+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/03/16/3621449_0:107:2048:1259_1920x0_80_0_0_7f29c4ff4e9b67be28875b912debba2a.jpg
አዲስ አበባ በከተማ ልማት እያሳየች ያለው መሠረታዊ ለውጥ ለምሥራቅ አፍሪካ ሀገራት ትልቅ ተሞክሮና ትምህርት ይሆናል - የኡጋንዳ ፓርላማ አባላት የፓርላማ አባላቱ የአዲስ አበባን የወንዝ ዳር ፕሮጀክትና የኮሪደር ልማት ተዘዋውረው ጎብኝተዋል፡፡ የኡጋንዳ ፓርላማ አባላት በጉብኝታቸው ባዩት ለውጥ መነሳሳታቸውንና ተመሳሳይ ፕሮጀክቶችን በሀገራቸው ለመሥራት ጥሩ ተሞክሮ የወሰዱበት መሆኑን ተናግረዋል ሲል የአዲስ አበባ ቱሪዝም ኮሚሽን አስታውቋል።የኡጋንዳ ፕሬዚዳንት ልጅ እና የሀገሪቱ መከላከያ ሠራዊት ዋና አዛዥ ጄኔራል ሙሁዚ ካይኔሩጋባ፤ በቅርቡ በኤክስ ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሁፍ “ውድ ወንድሜ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በአጭር ጊዜ ውስጥ በአዲስ አበባ የሠሩትን ሥራ እድሉን ስናገኝ ለካምፓላም መሥራት አለብን” ብለው ነበር። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/03/16/3621449_114:0:1934:1365_1920x0_80_0_0_d3ffbe3959507536c1e40f3fb23512da.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
አዲስ አበባ በከተማ ልማት እያሳየች ያለው መሠረታዊ ለውጥ ለምሥራቅ አፍሪካ ሀገራት ትልቅ ተሞክሮና ትምህርት ይሆናል - የኡጋንዳ ፓርላማ አባላት
16:30 22.03.2026 (የተሻሻለ: 16:47 22.03.2026) አዲስ አበባ በከተማ ልማት እያሳየች ያለው መሠረታዊ ለውጥ ለምሥራቅ አፍሪካ ሀገራት ትልቅ ተሞክሮና ትምህርት ይሆናል - የኡጋንዳ ፓርላማ አባላት የፓርላማ አባላቱ የአዲስ አበባን የወንዝ ዳር ፕሮጀክትና የኮሪደር ልማት ተዘዋውረው ጎብኝተዋል፡፡
የኡጋንዳ ፓርላማ አባላት በጉብኝታቸው ባዩት ለውጥ መነሳሳታቸውንና ተመሳሳይ ፕሮጀክቶችን በሀገራቸው ለመሥራት ጥሩ ተሞክሮ የወሰዱበት መሆኑን ተናግረዋል ሲል የአዲስ አበባ ቱሪዝም ኮሚሽን አስታውቋል።
የኡጋንዳ ፕሬዚዳንት ልጅ እና የሀገሪቱ መከላከያ ሠራዊት ዋና አዛዥ ጄኔራል ሙሁዚ ካይኔሩጋባ፤ በቅርቡ በኤክስ ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሁፍ “ውድ ወንድሜ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በአጭር ጊዜ ውስጥ በአዲስ አበባ የሠሩትን ሥራ እድሉን ስናገኝ ለካምፓላም መሥራት አለብን” ብለው ነበር።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ |
መተግበሪያ | X