https://amh.sputniknews.africa
በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ሦስት ሰዓታትን በፈጀ ስኬታማ ቀዶ ጥገና 10 ኪሎግራም ዕጢ ተወገደ
በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ሦስት ሰዓታትን በፈጀ ስኬታማ ቀዶ ጥገና 10 ኪሎግራም ዕጢ ተወገደ
Sputnik አፍሪካ
በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ሦስት ሰዓታትን በፈጀ ስኬታማ ቀዶ ጥገና 10 ኪሎግራም ዕጢ ተወገደ በክልሉ በሚገኘው ሙዱላ ሆስፒታል፤ በጠምባሮ ልዩ ወረዳ ነዋሪ ለሆነችው የ34 ዓመት ሴት በስምንት የሐኪሞች ቡድን አባላት ህክምናው በተሳካ ሁኔታ መከናወኑ ... 22.03.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-03-22T13:33+0300
2026-03-22T13:33+0300
2026-03-22T13:44+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/images/sharing/article/amh/3619488.jpg?1774176243
በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ሦስት ሰዓታትን በፈጀ ስኬታማ ቀዶ ጥገና 10 ኪሎግራም ዕጢ ተወገደ በክልሉ በሚገኘው ሙዱላ ሆስፒታል፤ በጠምባሮ ልዩ ወረዳ ነዋሪ ለሆነችው የ34 ዓመት ሴት በስምንት የሐኪሞች ቡድን አባላት ህክምናው በተሳካ ሁኔታ መከናወኑ ታውቋል። ታካሚዋ በዕጢው ሳቢያ ላለፉት 10 ዓመታት በጀርባዋ ተኝታ እንደማታውቅና እንደልብ ተንቀሳቅሳ ሥራ መሥራት እንደማትችል የሀገር ውስጥ መገናኛ ብዙኃን ዘግቧል። ከ2008 ዓ.ም ጀምሮ አገልግሎት መስጠት የጀመረው ሙዱላ ሆስፒታል መሰል ቀዶ ሕክምና ሲያከናውን ለመጀመሪያ ጊዜ እንደሆነ ተገልጿል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ሦስት ሰዓታትን በፈጀ ስኬታማ ቀዶ ጥገና 10 ኪሎግራም ዕጢ ተወገደ
13:33 22.03.2026 (የተሻሻለ: 13:44 22.03.2026) በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ሦስት ሰዓታትን በፈጀ ስኬታማ ቀዶ ጥገና 10 ኪሎግራም ዕጢ ተወገደ
በክልሉ በሚገኘው ሙዱላ ሆስፒታል፤ በጠምባሮ ልዩ ወረዳ ነዋሪ ለሆነችው የ34 ዓመት ሴት በስምንት የሐኪሞች ቡድን አባላት ህክምናው በተሳካ ሁኔታ መከናወኑ ታውቋል።
ታካሚዋ በዕጢው ሳቢያ ላለፉት 10 ዓመታት በጀርባዋ ተኝታ እንደማታውቅና እንደልብ ተንቀሳቅሳ ሥራ መሥራት እንደማትችል የሀገር ውስጥ መገናኛ ብዙኃን ዘግቧል።
ከ2008 ዓ.ም ጀምሮ አገልግሎት መስጠት የጀመረው ሙዱላ ሆስፒታል መሰል ቀዶ ሕክምና ሲያከናውን ለመጀመሪያ ጊዜ እንደሆነ ተገልጿል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X