የቀድሞ የኢትዮጵያ ፕሬዚዳንት ሳህለ ወርቅ ዘውዴ የህይወት ዘመን ስኬት ሽልማት ተበረከተላቸው

የቀድሞ የኢትዮጵያ ፕሬዚዳንት
የቀድሞ የኢትዮጵያ ፕሬዚዳንት - Sputnik አፍሪካ, 1920, 22.03.2026
ሰብስክራይብ
የቀድሞ የኢትዮጵያ ፕሬዚዳንት ሳህለ ወርቅ ዘውዴ የህይወት ዘመን ስኬት ሽልማት ተበረከተላቸው

ሽልማቱ የተበረከተላቸው በደቡብ አፍሪካ በተካሄደው 11ኛው ዓመታዊ የፎርብስ ሴት የአፍሪካ መሪዎች ጉባኤ ላይ ነው።

ሳህለ ወርቅ ዘውዴ፤ በ2011 ዓ.ም የመጀመሪያዋ የኢትዮጵያ ሴት ፕሬዚዳንት ሆነው በመሾም ሀገራቸውን ለስድስት ዓመት ማገልገላቸው ይታወቃል።
👉የቀድሞ የሀገሪቱ ርዕሰ ብሔር፤ በተለያዩ ሀገራት በአምባሳዳርነት እንዲሁም በአኅጉራዊ እና በዓለም አቀፍ ድርጅቶች ውስጥ በከፍተኛ ኃላፊነት አገልግለዋል፡፡

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
አዳዲስ ዜናዎች
0