የናሚቢያ ኢኮኖሚ ‘ጠንካራ’ ነው፤ በ2026 ዕድገት ያስመዘግባል ተብሎ ይጠበቃል - የሀገሪቱ ፕሬዚዳንት
17:04 21.03.2026 (የተሻሻለ: 17:14 21.03.2026)
© telegram sputnik_ethiopia
ሰብስክራይብ
የናሚቢያ ኢኮኖሚ ‘ጠንካራ’ ነው፤ በ2026 ዕድገት ያስመዘግባል ተብሎ ይጠበቃል - የሀገሪቱ ፕሬዚዳንት
የዓለም ኢኮኖሚያዊ ቀውስ እናደለ ሆኖ ናሚቢያ በዘንድሮው ዓመት የ3.1 በመቶ ዕድገት እንደምታስመዘግብ ይጠበቃል ሲሉ ፕሬዚዳንት ነቱምቦ ናንዲ-ንዳይቷ 36ኛውን የነፃነት በዓል አስመልክቶ ባደረጉት ንግግር ገልጸዋል።
መንግሥት ማኅበራዊና ኢኮኖሚያዊ ልማትን ለማረጋገጥ በሚከተሉት ነጥቦች ላይ በትኩረት እንደሚሠራ ገልጸዋል፦
🟠 ተጋላጭ ዜጎችን መጠበቅ፣
🟠 ተለዋዋጭ ከሆነው የኢኮኖሚ ሁኔታ ጋር መላመድ፣
🟠 መሠረታዊ ፍላጎቶችን ማሟላት።
ሆኖም የመካከለኛውን ምስራቅ ጦርነት ጨምሮ እየተባባሰ የመጣው ዓለም አቀፍ ውጥረት በናሚቢያ መረጋጋት ላይ ስጋት ሊፈጥር እንደሚችል አስጠንቅቀዋል።
▶ እነዚህን ተግዳሮቶች ለመወጣት ፕሬዚዳንቷ ያቀረቡትን የሰላም እና የውይይት ጥሪ ለመስማት ቪዲዮውን ይመልከቱ።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X