https://amh.sputniknews.africa/20260321/3614556.html
የሳዑዲ አረቢያ ግዙፍ የፎስፌት ማዳበሪያ አምራች ማድን 50 ሺህ ቶን ዳፕ ማዳበሪያ ለኢትዮጵያ መሸጡን አስታወቀ
የሳዑዲ አረቢያ ግዙፍ የፎስፌት ማዳበሪያ አምራች ማድን 50 ሺህ ቶን ዳፕ ማዳበሪያ ለኢትዮጵያ መሸጡን አስታወቀ
Sputnik አፍሪካ
የሳዑዲ አረቢያ ግዙፍ የፎስፌት ማዳበሪያ አምራች ማድን 50 ሺህ ቶን ዳፕ ማዳበሪያ ለኢትዮጵያ መሸጡን አስታወቀማዳበሪያው በአንድ ቶን ከ800 እስከ 850 ዶላር ተግዝቷል የተባለ ሲሆን ከሳዑዲ አረቢያ ያኑቡ ወደብ ተነስቶ በጂቡቲ በኩል እንደሚገባ... 21.03.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-03-21T16:56+0300
2026-03-21T16:56+0300
2026-03-21T17:38+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/03/15/3615289_0:0:992:558_1920x0_80_0_0_a59ee92e37daace1546925d03a6a0c34.jpg
የሳዑዲ አረቢያ ግዙፍ የፎስፌት ማዳበሪያ አምራች ማድን 50 ሺህ ቶን ዳፕ ማዳበሪያ ለኢትዮጵያ መሸጡን አስታወቀማዳበሪያው በአንድ ቶን ከ800 እስከ 850 ዶላር ተግዝቷል የተባለ ሲሆን ከሳዑዲ አረቢያ ያኑቡ ወደብ ተነስቶ በጂቡቲ በኩል እንደሚገባ ታውቋል።ጭነቱ በሆርሙዝ የባሕር ወሽመጥ ላለመላፍ የተለመደውን የሳዑዲ አረቢያ የምስራቅ ዳርቻ ወደብ ራስ አል-ካሂር በመተው በቀይ ባሕር በኩል አድርጎ ይጓጓዛል ተብሏል፡፡ ማድን እስከ ጂቡቲ ድረስ ያለውን የጉዞ ወጪ የሚሸፍን ሲሆን ቀጣዩን ሂደት ገዢው የኢትዮጵያ መንግሥት እንደሚችል ዘገባዎች አመልክተዋል፡፡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/03/15/3615289_124:0:868:558_1920x0_80_0_0_eec9e45cd05d64dd684aeaba5195fa01.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የሳዑዲ አረቢያ ግዙፍ የፎስፌት ማዳበሪያ አምራች ማድን 50 ሺህ ቶን ዳፕ ማዳበሪያ ለኢትዮጵያ መሸጡን አስታወቀ
16:56 21.03.2026 (የተሻሻለ: 17:38 21.03.2026) የሳዑዲ አረቢያ ግዙፍ የፎስፌት ማዳበሪያ አምራች ማድን 50 ሺህ ቶን ዳፕ ማዳበሪያ ለኢትዮጵያ መሸጡን አስታወቀማዳበሪያው በአንድ ቶን ከ800 እስከ 850 ዶላር ተግዝቷል የተባለ ሲሆን ከሳዑዲ አረቢያ ያኑቡ ወደብ ተነስቶ በጂቡቲ በኩል እንደሚገባ ታውቋል።
ጭነቱ በሆርሙዝ የባሕር ወሽመጥ ላለመላፍ የተለመደውን የሳዑዲ አረቢያ የምስራቅ ዳርቻ ወደብ ራስ አል-ካሂር በመተው በቀይ ባሕር በኩል አድርጎ ይጓጓዛል ተብሏል፡፡
ማድን እስከ ጂቡቲ ድረስ ያለውን የጉዞ ወጪ የሚሸፍን ሲሆን ቀጣዩን ሂደት ገዢው የኢትዮጵያ መንግሥት እንደሚችል ዘገባዎች አመልክተዋል፡፡
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ |
መተግበሪያ | X