የደቡብ አፍሪካ የሰብዓዊ መብቶች ቀን በጆሃንስበርግ በሕዝባዊ ሰልፍ እየታሰበ ነው - የስፑትኒክ አፍሪካ ዘጋቢ
15:01 21.03.2026 (የተሻሻለ: 15:14 21.03.2026)
© telegram sputnik_ethiopia
ሰብስክራይብ
የደቡብ አፍሪካ የሰብዓዊ መብቶች ቀን በጆሃንስበርግ በሕዝባዊ ሰልፍ እየታሰበ ነው - የስፑትኒክ አፍሪካ ዘጋቢ
የደቡብ አፍሪካን ሉዓላዊነት እና የዲሞክራሲ ድሎች ለመጠበቅ ያለመው ይህ ሰልፍ በገዢው የአፍሪካ ብሔራዊ ኮንግረስና በአጋሮቹ የተዘጋጀ ነው።
ሰልፉ የሚከተሉትን ዓላማዎችም ያነገበ ነው፦
🟠 የመካከለኛውን ምስራቅ ግጭት መቃወም፣
🟠 በደቡብ አፍሪካ የሰብዓዊ መብቶችን ማስከበር፣
🟠 የነፃነት ቻርተር መርሆዎችን ማሳደግ።
ℹ በደቡብ አፍሪካ በየዓመቱ መጋቢት 12 (March 21) የሚከበረው የሰብዓዊ መብቶች ቀን እ.ኤ.አ በ1960 የአፓርታይድን የመተላለፊያ ሕግ በመቃወም በሰላማዊ መንገድ በወጡ 69 ተሳታፊዎች ላይ በሻርፕቪል የተፈጸመውን ጭፍጨፋ የሚዘክር ነው።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X