https://amh.sputniknews.africa/20260321/3613071.html
መንግሥት ከተወረሰ ሕገ-ወጥ ነዳጅ ሽያጭ ከ48.6 ሚሊዮን ብር በላይ ገቢ እንዳገኘ ገለጸ
መንግሥት ከተወረሰ ሕገ-ወጥ ነዳጅ ሽያጭ ከ48.6 ሚሊዮን ብር በላይ ገቢ እንዳገኘ ገለጸ
Sputnik አፍሪካ
መንግሥት ከተወረሰ ሕገ-ወጥ ነዳጅ ሽያጭ ከ48.6 ሚሊዮን ብር በላይ ገቢ እንዳገኘ ገለጸ በስድስት ክልሎችና በሁለት የከተማ አስተዳደሮች በተደረገ የተቀናጀ ዘመቻ ከ448 ሺህ ሊትር በላይ በሕገ-ወጥ መንገድ ሲዘዋወር የነበረ ነዳጅ መወረሱን የንግድና... 21.03.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-03-21T13:42+0300
2026-03-21T13:42+0300
2026-03-21T13:49+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/03/15/3613131_0:56:1080:664_1920x0_80_0_0_674331f77ee52c690220f529ac3f682b.jpg
መንግሥት ከተወረሰ ሕገ-ወጥ ነዳጅ ሽያጭ ከ48.6 ሚሊዮን ብር በላይ ገቢ እንዳገኘ ገለጸ በስድስት ክልሎችና በሁለት የከተማ አስተዳደሮች በተደረገ የተቀናጀ ዘመቻ ከ448 ሺህ ሊትር በላይ በሕገ-ወጥ መንገድ ሲዘዋወር የነበረ ነዳጅ መወረሱን የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር አስታውቋል። በተደረገው ክትትል በአጠቃላይ 250,221 ሊትር ቤንዚን እና 198,432 ሊትር ናፍጣ በሕገ-ወጥ መልኩ ሲዘዋወር እና ጥቅም ላይ ሲውል ተይዞ ተወርሷል ሲሉ የንግድ እና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስትር ካሳሁን ጎፌ በማኅበራዊ ገጻቸው ገልጸዋል። የንግድ ጽሕፈት ቤት ኃላፊዎች፣ የቡድን መሪዎች፣ የነዳጅ ማደያ ባለቤቶችና ሠራተኞች እንዲሁም በየደረጃው የሚገኙ የጸጥታ አካላትን ጨምሮ በሕገ-ወጥ ንግድና አሻጥር ተሳትፈው የተገኙ 613 ሰዎች ታስረዋል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/03/15/3613131_61:0:1021:720_1920x0_80_0_0_ab6cabfd86997dcee760c21b2c061cf8.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
መንግሥት ከተወረሰ ሕገ-ወጥ ነዳጅ ሽያጭ ከ48.6 ሚሊዮን ብር በላይ ገቢ እንዳገኘ ገለጸ
13:42 21.03.2026 (የተሻሻለ: 13:49 21.03.2026) መንግሥት ከተወረሰ ሕገ-ወጥ ነዳጅ ሽያጭ ከ48.6 ሚሊዮን ብር በላይ ገቢ እንዳገኘ ገለጸ በስድስት ክልሎችና በሁለት የከተማ አስተዳደሮች በተደረገ የተቀናጀ ዘመቻ ከ448 ሺህ ሊትር በላይ በሕገ-ወጥ መንገድ ሲዘዋወር የነበረ ነዳጅ መወረሱን የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር አስታውቋል።
በተደረገው ክትትል በአጠቃላይ 250,221 ሊትር ቤንዚን እና 198,432 ሊትር ናፍጣ በሕገ-ወጥ መልኩ ሲዘዋወር እና ጥቅም ላይ ሲውል ተይዞ ተወርሷል ሲሉ የንግድ እና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስትር ካሳሁን ጎፌ በማኅበራዊ ገጻቸው ገልጸዋል።
የንግድ ጽሕፈት ቤት ኃላፊዎች፣ የቡድን መሪዎች፣ የነዳጅ ማደያ ባለቤቶችና ሠራተኞች እንዲሁም በየደረጃው የሚገኙ የጸጥታ አካላትን ጨምሮ በሕገ-ወጥ ንግድና አሻጥር ተሳትፈው የተገኙ 613 ሰዎች ታስረዋል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ |
መተግበሪያ | X