አሜሪካ ለኢራን ጦርነት የምታወጣው የቀን ወጪ ወደ 1 ቢሊዮን ዶላር አሻቀበ

ሰብስክራይብ

አሜሪካ ለኢራን ጦርነት የምታወጣው የቀን ወጪ ወደ 1 ቢሊዮን ዶላር አሻቀበ

በአሜሪካ እና በኢራን መካከል የቀጠለው ግጭት የአሜሪካን ሀብት በፍጥነት እያሟጠጠ ነው።

አሜሪካ ለአየር እና የባሕር ኃይል ዘመቻዎች በቀን ወደ 1 ቢሊዮን ዶላር እያወጣች ነው። ይህም ከየካቲት 21 ጀምሮ አጠቃላይ ወጪዋን ወደ 24.4 ቢሊዮን ዶላር አድርሶታል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0