https://amh.sputniknews.africa
በመካከለኛው ምስራቅ ቀውስ ወቅት አፍሪካ ከዓለም አቀፍ ንግድ አንጻር አስተማማኝ መጠለያ ናት - ፓን-አፍሪካዊው ነጋዴ
በመካከለኛው ምስራቅ ቀውስ ወቅት አፍሪካ ከዓለም አቀፍ ንግድ አንጻር አስተማማኝ መጠለያ ናት - ፓን-አፍሪካዊው ነጋዴ
Sputnik አፍሪካ
በመካከለኛው ምስራቅ ቀውስ ወቅት አፍሪካ ከዓለም አቀፍ ንግድ አንጻር አስተማማኝ መጠለያ ናት - ፓን-አፍሪካዊው ነጋዴ የሆርሙዝ የባሕር ወሽመጥ መዘጋት አፍሪካን ብዙም ስለማይነካት፣ አኅጉሪቱ “ራሷን እንደ ታማኝ አጋር በማቅረብ” ተጠቃሚ ልትሆን... 20.03.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-03-20T20:11+0300
2026-03-20T20:11+0300
2026-03-20T20:21+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/03/14/3609408_0:0:1920:1080_1920x0_80_0_0_dad1d8461067418a8cb83a70f244c9d2.jpg
በመካከለኛው ምስራቅ ቀውስ ወቅት አፍሪካ ከዓለም አቀፍ ንግድ አንጻር አስተማማኝ መጠለያ ናት - ፓን-አፍሪካዊው ነጋዴ የሆርሙዝ የባሕር ወሽመጥ መዘጋት አፍሪካን ብዙም ስለማይነካት፣ አኅጉሪቱ “ራሷን እንደ ታማኝ አጋር በማቅረብ” ተጠቃሚ ልትሆን ትችላለች ሲሉ የአፍሪካ ኢኮኖሚክ ሊደርሺፕ ካውንስል ተባባሪ መስራች ፐርሲ ሞራፔዲ ኮጂ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።“ይሁን እንጂ ከኢኮኖሚና ከንግድ አንፃር በቀጥታ ይነካናል። ይህ ደግሞ ያሉንን ሀብቶች እዚሁ አህጉር ውስጥ እሴት ጨምረንባቸዉ እንዴት መጠቀም እንደምንችል ለመመልከት ትልቅ ዕድል ነው” ሲሉ ገልጸዋል። አፍሪካ በየዓመቱ 89 ቢሊዮን ዶላር የውጭ ዕዳ በምትከፍልበት በዚህ ወቅት፣ የአፍሪካ ሕብረት ዋና ዓላማ ሊሆን የሚገባው በአህጉሪቱ መካከል ያለውን ንግድ ማጠናከር እንጂ የፋይናንስ ክፍተቱን ለመቀነስ እና ኢኮኖሚያዊ እድገትን ለማረጋገጥ የፋይናንስ አገልግሎቶችን ማሻሻል ብቻ መሆን የለበትም ሲሉ ኮጂ አክለዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
አፍሪካ ከዓለም አቀፍ ንግድ አንጻር አስተማማኝ መጠለያ ናት
Sputnik አፍሪካ
አፍሪካ ከዓለም አቀፍ ንግድ አንጻር አስተማማኝ መጠለያ ናት
2026-03-20T20:11+0300
true
PT0M51S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/03/14/3609408_240:0:1680:1080_1920x0_80_0_0_4e834bff4ad5412ff7f6f677720bf1ce.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
በመካከለኛው ምስራቅ ቀውስ ወቅት አፍሪካ ከዓለም አቀፍ ንግድ አንጻር አስተማማኝ መጠለያ ናት - ፓን-አፍሪካዊው ነጋዴ
20:11 20.03.2026 (የተሻሻለ: 20:21 20.03.2026) በመካከለኛው ምስራቅ ቀውስ ወቅት አፍሪካ ከዓለም አቀፍ ንግድ አንጻር አስተማማኝ መጠለያ ናት - ፓን-አፍሪካዊው ነጋዴ የሆርሙዝ የባሕር ወሽመጥ መዘጋት አፍሪካን ብዙም ስለማይነካት፣ አኅጉሪቱ “ራሷን እንደ ታማኝ አጋር በማቅረብ” ተጠቃሚ ልትሆን ትችላለች ሲሉ የአፍሪካ ኢኮኖሚክ ሊደርሺፕ ካውንስል ተባባሪ መስራች
ፐርሲ ሞራፔዲ ኮጂ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።
“ይሁን እንጂ ከኢኮኖሚና ከንግድ አንፃር በቀጥታ ይነካናል። ይህ ደግሞ ያሉንን ሀብቶች እዚሁ አህጉር ውስጥ እሴት ጨምረንባቸዉ እንዴት መጠቀም እንደምንችል ለመመልከት ትልቅ ዕድል ነው” ሲሉ ገልጸዋል።
አፍሪካ በየዓመቱ 89 ቢሊዮን ዶላር የውጭ ዕዳ በምትከፍልበት በዚህ ወቅት፣ የአፍሪካ ሕብረት ዋና ዓላማ ሊሆን የሚገባው በአህጉሪቱ መካከል ያለውን ንግድ ማጠናከር እንጂ የፋይናንስ ክፍተቱን ለመቀነስ እና ኢኮኖሚያዊ እድገትን ለማረጋገጥ የፋይናንስ አገልግሎቶችን ማሻሻል ብቻ መሆን የለበትም ሲሉ ኮጂ አክለዋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ |
መተግበሪያ | X