https://amh.sputniknews.africa
የሳኅል ሀገራት ጥምረት በኒጀር ላይ የተላለፈውን የአውሮፓ ፓርላማ ውሳኔ አወገዘ
የሳኅል ሀገራት ጥምረት በኒጀር ላይ የተላለፈውን የአውሮፓ ፓርላማ ውሳኔ አወገዘ
Sputnik አፍሪካ
የሳኅል ሀገራት ጥምረት በኒጀር ላይ የተላለፈውን የአውሮፓ ፓርላማ ውሳኔ አወገዘጥምረቱ ባወጣው መግለጫ፣ የአውሮፓ ፓርላማ ያሳለፈው ውሳኔ በአንዲት ሉዓላዊት ሀገር የውስጥ ጉዳይ ላይ የተደረገ ከፍተኛ እና ሆን ተብሎ የተፈጸመ ጣልቃ ገብነት ነው ሲል... 20.03.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-03-20T18:33+0300
2026-03-20T18:33+0300
2026-03-20T19:11+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/03/14/3607775_0:0:801:450_1920x0_80_0_0_4096dfa1d9591f7f62f64528d2c6d000.jpg
የሳኅል ሀገራት ጥምረት በኒጀር ላይ የተላለፈውን የአውሮፓ ፓርላማ ውሳኔ አወገዘጥምረቱ ባወጣው መግለጫ፣ የአውሮፓ ፓርላማ ያሳለፈው ውሳኔ በአንዲት ሉዓላዊት ሀገር የውስጥ ጉዳይ ላይ የተደረገ ከፍተኛ እና ሆን ተብሎ የተፈጸመ ጣልቃ ገብነት ነው ሲል ኮንኖታል።“የዚህ ውሳኔ አቅራቢዎች፣ የቀድሞውን ቅኝ ገዥ ኃይል ጥቅም ብቻ ለማስጠበቅ ተብሎ የተፈጠረውንና የቆየውን ሥርዓት መልሶ ለመገንባት ያላቸውን እውነተኛ ፍላጎት ገልጠዋል። ይህም የሳኅል ሕዝቦች ካላቸው ሕጋዊ ምኞት ጋር የሚቃረን ነው” ሲል መግለጫው አመልክቷል። የሳኀል ሀገራት ጥምረት፣ ለሳኅል ሕዝቦች ሉዓላዊነት ያለውን ቁርጠኝነት በድጋሚ ያረጋገጠ ሲሆን፣ በሀገራት ባለሥልጣናት የሚተላለፉ ውሳኔዎች እንዲከበሩም ጥሪ አቅርቧል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/03/14/3607775_100:0:700:450_1920x0_80_0_0_f0461ea7f41297b1cd7297fc99b1a97b.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የሳኅል ሀገራት ጥምረት በኒጀር ላይ የተላለፈውን የአውሮፓ ፓርላማ ውሳኔ አወገዘ
18:33 20.03.2026 (የተሻሻለ: 19:11 20.03.2026) የሳኅል ሀገራት ጥምረት በኒጀር ላይ የተላለፈውን የአውሮፓ ፓርላማ ውሳኔ አወገዘጥምረቱ ባወጣው መግለጫ፣ የአውሮፓ ፓርላማ ያሳለፈው ውሳኔ በአንዲት ሉዓላዊት ሀገር የውስጥ ጉዳይ ላይ የተደረገ ከፍተኛ እና ሆን ተብሎ የተፈጸመ ጣልቃ ገብነት ነው ሲል ኮንኖታል።
“የዚህ ውሳኔ አቅራቢዎች፣ የቀድሞውን ቅኝ ገዥ ኃይል ጥቅም ብቻ ለማስጠበቅ ተብሎ የተፈጠረውንና የቆየውን ሥርዓት መልሶ ለመገንባት ያላቸውን እውነተኛ ፍላጎት ገልጠዋል። ይህም የሳኅል ሕዝቦች ካላቸው ሕጋዊ ምኞት ጋር የሚቃረን ነው” ሲል መግለጫው አመልክቷል።
የሳኀል ሀገራት ጥምረት፣ ለሳኅል ሕዝቦች ሉዓላዊነት ያለውን ቁርጠኝነት በድጋሚ ያረጋገጠ ሲሆን፣ በሀገራት ባለሥልጣናት የሚተላለፉ ውሳኔዎች እንዲከበሩም ጥሪ አቅርቧል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ |
መተግበሪያ | X