በኢትዮጵያ እጅግ በደማቁ የተከናወነው 1447ኛው የዒድ አል-ፈጥር የሶላት ሥነ-ሥርዓት

ሰብስክራይብ
በኢትዮጵያ እጅግ በደማቁ የተከናወነው 1447ኛው የዒድ አል-ፈጥር የሶላት ሥነ-ሥርዓት

በአዲስ አበባ የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ፕሬዝዳንት ሼህ ሐጂ ኢብራሂም ቱፋ፣ የእምነቱ አባቶች፣ የውጭ ሀገራት አምባሳደሮችና በርካታ ምእመናን በተገኙበት በአዲስ አበባ ታዲየም ተከብሯል፡፡

የሶላት ሥነ–ስርዓቱ ከመዲናዋ ባሻገር በጅማ፣ በባሕር ዳር፣ በሐዋሳ፣ በመቐለ፣ በጅግጅጋ፣ በሐረር፣ በሰመራና በወልቂጤ ጨምሮ በዋና ዋና እና በገጠር ከተሞች በደማቅ ተከናውኗል፡፡

ከማኅበራዊ ሚዲያ የተገኙ ምስሎች በአዲስ አበባ የነበረውን የአከባበር ድባባ ያሳያሉ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
አዳዲስ ዜናዎች
0