https://amh.sputniknews.africa
ሊቢያ ከኔቶ የጎርጎሮሳዊያኑ 2011 ጣልቃ ገብነት በኋላ ወደ ፈረሰች ሀገርነት ተቀይራለች - የቡርኪና ፋሶ የፖለቲካ ሳይንቲስት
ሊቢያ ከኔቶ የጎርጎሮሳዊያኑ 2011 ጣልቃ ገብነት በኋላ ወደ ፈረሰች ሀገርነት ተቀይራለች - የቡርኪና ፋሶ የፖለቲካ ሳይንቲስት
Sputnik አፍሪካ
ሊቢያ ከኔቶ የጎርጎሮሳዊያኑ 2011 ጣልቃ ገብነት በኋላ ወደ ፈረሰች ሀገርነት ተቀይራለች - የቡርኪና ፋሶ የፖለቲካ ሳይንቲስትቢዝነስ መሪ እና የጂኦፖለቲካዊ እንቅስቃሴዎችና ዓለም አቀፍ ግንኙነቶች ተንታኝ ቴህሎ ሎዬ ኮናቴ ለስፑትኒክ አፍሪካ... 20.03.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-03-20T12:15+0300
2026-03-20T12:15+0300
2026-03-20T12:24+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/images/sharing/article/amh/3599387.jpg?1773998643
ሊቢያ ከኔቶ የጎርጎሮሳዊያኑ 2011 ጣልቃ ገብነት በኋላ ወደ ፈረሰች ሀገርነት ተቀይራለች - የቡርኪና ፋሶ የፖለቲካ ሳይንቲስትቢዝነስ መሪ እና የጂኦፖለቲካዊ እንቅስቃሴዎችና ዓለም አቀፍ ግንኙነቶች ተንታኝ ቴህሎ ሎዬ ኮናቴ ለስፑትኒክ አፍሪካ እንደገለጹት፣ ሙአመር ጋዳፊ የሊቢያ መንግሥት "እጅግ ወሳኝ" ነበሩ። በተጨማሪም እንደ ትርፍ የውጭ ክፍያ ሚዛን እና የሉዓላዊ ሀብት ፈንድ መመስረት ያሉ ኢኮኖሚያዊ ስኬቶችን አስመዝግበው የነበረ ሲሆን፣ ይህም የተወሰኑ አካላትን "ረብሾ" ነበር።ይሁን እንጂ የኔቶ ጣልቃ ገብነት ሀገሪቱን ወደ ቀውስ የከተተ ሲሆን በመላው ቀጣናው ላይ የሚደቀኑ ስጋቶችን አባብሷል፦"ከአስር ዓመታት በላይ ቢቆጠርም ሊቢያ አሁንም ብሄራዊ አንድነቷን መመለስ አልቻለችም፤ ዲሞክራሲያዊትም አልሆነችም። እንዲሁም የህዝቡ የኑሮ ደረጃ በከፍተኛ ሁኔታ ቀንሷል። ከዚህም በተጨማሪ ከሊቢያ ጋር ስልታዊ ትስስር ያለው የፀጥታ መታወክ በሰሃራ በታች ባሉ አካባቢዎች ሰፍኗል።"በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ሊቢያ ከኔቶ የጎርጎሮሳዊያኑ 2011 ጣልቃ ገብነት በኋላ ወደ ፈረሰች ሀገርነት ተቀይራለች - የቡርኪና ፋሶ የፖለቲካ ሳይንቲስት
12:15 20.03.2026 (የተሻሻለ: 12:24 20.03.2026) ሊቢያ ከኔቶ የጎርጎሮሳዊያኑ 2011 ጣልቃ ገብነት በኋላ ወደ ፈረሰች ሀገርነት ተቀይራለች - የቡርኪና ፋሶ የፖለቲካ ሳይንቲስት
ቢዝነስ መሪ እና የጂኦፖለቲካዊ እንቅስቃሴዎችና ዓለም አቀፍ ግንኙነቶች ተንታኝ ቴህሎ ሎዬ ኮናቴ ለስፑትኒክ አፍሪካ እንደገለጹት፣ ሙአመር ጋዳፊ የሊቢያ መንግሥት "እጅግ ወሳኝ" ነበሩ። በተጨማሪም እንደ ትርፍ የውጭ ክፍያ ሚዛን እና የሉዓላዊ ሀብት ፈንድ መመስረት ያሉ ኢኮኖሚያዊ ስኬቶችን አስመዝግበው የነበረ ሲሆን፣ ይህም የተወሰኑ አካላትን "ረብሾ" ነበር።
ይሁን እንጂ የኔቶ ጣልቃ ገብነት ሀገሪቱን ወደ ቀውስ የከተተ ሲሆን በመላው ቀጣናው ላይ የሚደቀኑ ስጋቶችን አባብሷል፦
"ከአስር ዓመታት በላይ ቢቆጠርም ሊቢያ አሁንም ብሄራዊ አንድነቷን መመለስ አልቻለችም፤ ዲሞክራሲያዊትም አልሆነችም። እንዲሁም የህዝቡ የኑሮ ደረጃ በከፍተኛ ሁኔታ ቀንሷል። ከዚህም በተጨማሪ ከሊቢያ ጋር ስልታዊ ትስስር ያለው የፀጥታ መታወክ በሰሃራ በታች ባሉ አካባቢዎች ሰፍኗል።"
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X