የአፍሪካ እግር ኳስ ኮንፌዴሬሽን የሴኔጋልን የ2025 የአፍሪካ ዋንጫ ሻምፒዮንነት ለመቀማት የወሰነው ውሳኔ 'በጣም አደገኛ' ነው - የሕግ ተመራማሪ

ካፍ
ካፍ  - Sputnik አፍሪካ, 1920, 20.03.2026
ሰብስክራይብ
የአፍሪካ እግር ኳስ ኮንፌዴሬሽን የሴኔጋልን የ2025 የአፍሪካ ዋንጫ ሻምፒዮንነት ለመቀማት የወሰነው ውሳኔ 'በጣም አደገኛ' ነው - የሕግ ተመራማሪ


የሕግ ፕሮፌሰሩ ምባዬ ዣክ ዲዮፕ፣ "ሴኔጋል ጠንካራ መከራከሪያ ካቀረበች፣ በሜዳ ላይ የተመዘገበውን ውጤት መልሳ እንድታጸና ይረዳታል ብዬ አስባለሁ።" ሲሉ ለስፑትኒክ አፍሪካ ገልጸዋል፡፡


​ይሁን እንጂ ትኩረት መደረግ ያለበት በዋናነት ለዓለም ዋንጫ ዝግጅት በሚደረገው አስፈላጊ ተግባር ላይ መሆኑን ምክራቸውን ሰጥተዋል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
አዳዲስ ዜናዎች
0