Iran school girls - Sputnik አፍሪካ

የአሜሪካ እና የእስራኤል ጦርነት በኢራን ላይ (ከየካቲት 28 ፣ 2026 እ.ኤ.አ ጀምሮ እስከ ዛሬ)

ከድርድር ወደ ጦርነት፦ አሜሪካ እና እስራኤል በኢራን ላይ ጦርነት ጀመሩ
የካቲት 28 ቀን 2026 የእስራኤልጦር ከአሜሪካየታጠቁ ኃይሎችጋር በመተባበር፣የኢስላማዊ ሪፐብሊክየኒውክሌር መርሃ-ግብርአበልጽጋለች በሚልክስ "ኦፕሬሽንኤፒክ ፉሪ" የተሰኘውን ወታደራዊጥቃት በኢራንላይ ከፍተዋል።
ቴህራን የኒውክሌርስምምነቱን (NPT) በመጥቀስመርሃ-ግብሯለሰላማዊ ዓላማመሆኑን በተደጋጋሚስትገልጽ ቆይታለች።በተጨማሪም ዩራኒየምየማበልጸግ ሂደቱንለማቆም እናተቋሞቿን በዓለምአቀፉ የአቶሚክኢነርጂ ኤጀንሲ(IAEA) ቁጥጥር ስርለማድረግ ፈቃደኛብትሆንም፣ የመሠረተልማት አውታሮቿንሙሉ በሙሉለማፍረስ ግንአልተስማማችም። አሜሪካበበኩሏ "ዜሮየኒውክሌር አቅም" እንዲኖር ጥብቅአቋም ይዛለች።
በቤሩት ደቡባዊ ዳርቻ ዳሂዬ ውስጥ በእስራኤል የአየር ድብደባ የወደሙ ህንፃዎችን ፍርስራሽ አንድ ግለሰብ ፎቶግራፍ ሲያነሳ እሁድ መጋቢት 15 ቀን 2026 (እ.ኤ.አ) - Sputnik አፍሪካ
በቤሩት ደቡባዊ ዳርቻ ዳሂዬ ውስጥ በእስራኤል የአየር ድብደባ የወደሙ ህንፃዎችን ፍርስራሽ አንድ ግለሰብ ፎቶግራፍ ሲያነሳ እሁድ መጋቢት 15 ቀን 2026 (እ.ኤ.አ)
በቴህራን በተፈጸመ ጥቃት ሳቢያ የጭስ ደመና ወደ ሰማይ ሲወጣ ሰኞ መጋቢት 2 ቀን 2026 (እ.ኤ.አ) - Sputnik አፍሪካ
በቴህራን በተፈጸመ ጥቃት ሳቢያ የጭስ ደመና ወደ ሰማይ ሲወጣ ሰኞ መጋቢት 2 ቀን 2026 (እ.ኤ.አ)
1.
በቤሩት ደቡባዊ ዳርቻ ዳሂዬ ውስጥ በእስራኤል የአየር ድብደባ የወደሙ ህንፃዎችን ፍርስራሽ አንድ ግለሰብ ፎቶግራፍ ሲያነሳ እሁድ መጋቢት 15 ቀን 2026 (እ.ኤ.አ)
2.
በቴህራን በተፈጸመ ጥቃት ሳቢያ የጭስ ደመና ወደ ሰማይ ሲወጣ ሰኞ መጋቢት 2 ቀን 2026 (እ.ኤ.አ)

ፕሬዝዳንት ትራምፕየወታደራዊ ዘመቻውዓላማ የኢራንአገዛዝ የሚደቅነውን"ስጋት" ማስወገድመሆኑን ገልጸዋል።

በጄኔቫ የተካሄደውየመጨረሻው የኢራንእና የአሜሪካንግግር የካቲት19 ቀን (እ.ኤ.አ) ያለስምምነት በመጠናቀቁ፣ከጥቂት ቀናትበኋላ ዲፕሎማሲውበጦርነት ተተክቷል።

የመጀመሪያው የጦርነት ቀን እና የኢራን ጠቅላይ መሪ ግድያ

በካቲት 28 ቀን2026 (እ.ኤ.አ) አምስትየኢራን ከተሞችበቦምብ ፍንዳታተናውጠዋል፦ እነርሱምቴህራን፣ ኢስፋሃን፣ቁም፣ ካራጅእና ኬርማንሻህናቸው። የኢራንጠቅላይ መሪአያቶላ አሊካሜኒ መኖሪያቤት በቀጥታበተሰነዘረ ጥቃትሙሉ በሙሉወድሟል።

እስራኤልቀድሞ የመምታትጥቃት ፈጽማለች። የጥቃቱ ኢላማዎችበፎርዶው፣ ናታንዝእና ኢስፋሃንየሚገኙ የኒውክሌርተቋማት እንዲሁምየኢራን አብዮታዊዘብ(IRGC) ዋና መሥሪያቤቶች፣ የአየርመከላከያ ጣቢያዎችእና የወታደራዊ-ኢንዱስትሪውስብስብ ማዕከላትናቸው። እስራኤልወታደራዊ ዘመቻዋን"ላየንስ ሮር" ስትል ሰይማዋለች።ሚሳኤሎቹ ወታደራዊኢላማዎችን ብቻሳይሆን የሲቪልመሠረተ ልማቶችንምመምታታቸውን የሚያሳዩመረጃዎች ወጥተዋል።

በቴህራን እምብርት በእስራኤል የአየር ጥቃት የወደመ መኖሪያ ቤት - Sputnik አፍሪካ
በቴህራን እምብርት በእስራኤል የአየር ጥቃት የወደመ መኖሪያ ቤት
በምዕራብ ቴህራን በሚገኘው የሻህራን የነዳጅ ማከማቻ ተቋም ላይ የደረሰ ፍንዳታ - Sputnik አፍሪካ
በምዕራብ ቴህራን በሚገኘው የሻህራን የነዳጅ ማከማቻ ተቋም ላይ የደረሰ ፍንዳታ
1.
በቴህራን እምብርት በእስራኤል የአየር ጥቃት የወደመ መኖሪያ ቤት
2.
በምዕራብ ቴህራን በሚገኘው የሻህራን የነዳጅ ማከማቻ ተቋም ላይ የደረሰ ፍንዳታ
አሜሪካከጦር መርከቦች፣ድሮኖች እናየሃይማርስ (HIMARS) የሮኬትስርዓቶች በመጠቀምየ"ቶማሃውክ" (Tomahawk) ሚሳኤልጥቃቶችን በኢራንኃይሎች ላይሰንዝራለች። የጥቃቱተሳታፊ የነበሩት ዘመናዊ የሚሳኤል መምሪያ ቴክኖሎጂ የታጠቁ የሚሳኤል አጥፊ መርከቦች የሆኑት ዩኤስኤስ ስፕሩዋንስ፣ ዩኤስኤስ ፍራንክ ኢ. ፒተርስን እንዲሁም ዩኤስኤስ ሚሊየስ ኢራንን ኢላማ አድርገዋል። በአጠቃላይየአሜሪካ መርከቦችበመጀመሪያዎቹ ሁለትየጦርነት ቀናትእስከ 200 የሚደርሱየቶማሃውክ ሚሳኤሎችንተኩሰዋል። በኢራንአየር መከላከያየመከኑ ሚሳኤሎችብዛት ግንበይፋ አልታወቀም።
ኔታንያሁበኢራን ላይየተከፈተውን ዘመቻበ"ደጎቹ" (እራሳቸውን እናትራምፕን ማለታቸውነው) እናበ"ክፉዎቹ" (ኢራን) መካከልየሚደረግ ትግልእንደሆነ ገልጸውታል።የእስራኤሉ መሪ አክለውምየአሜሪካ እናየእስራኤል ጥቃት"ጀግናው የኢራንሕዝብ እጣፈንታውን በእጁእንዲጨብጥ" እናበአገሪቱ ውስጥየሥልጣን ለውጥእንዲመጣ ይረዳልየሚል እምነትእንዳላቸው ተናግረዋል።
በፍሎሪዳ  በሚገኘው ማር-አ-ላጎ በተካሄደ የጋዜጣዊ መግለጫ ማጠቃለያ ላይ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ከእስራኤል ጠቅላይ ሚኒስትር ቤንጃሚን ኔታንያሁ ጋር የእጅ ሰላምታ ሲለዋወጡ ፣ ሰኞ ታህሳስ 29 ቀን 2025 (እ.ኤ.አ) በ ፓልም ቢች ፣ ፍላ  - Sputnik አፍሪካ
በፍሎሪዳ በሚገኘው ማር-አ-ላጎ በተካሄደ የጋዜጣዊ መግለጫ ማጠቃለያ ላይ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ከእስራኤል ጠቅላይ ሚኒስትር ቤንጃሚን ኔታንያሁ ጋር የእጅ ሰላምታ ሲለዋወጡ ፣ ሰኞ ታህሳስ 29 ቀን 2025 (እ.ኤ.አ) በ ፓልም ቢች ፣ ፍላ
"ኦፕሬሽን ትሩ ፕሮሚስ-4"
የኢራን አብዮታዊዘብ (IRGC) "ኦፕሬሽንትሩ ፕሮሚስ-4"የተሰኘ የአጸፋጥቃት መጀመሩንአረጋግጧል። ይህየአጸፋ እርምጃበባህሬን፣ ጆርዳን፣ኳታር፣ ኩዌት፣የተባበሩት አረብኤሚሬቶች እናሳዑዲ አረቢያየሚገኙ የአሜሪካእና የእስራኤልወታደራዊ ተቋማትንኢላማ ያደረገሲሆን።
የኢራን የአጸፋ እርምጃ ፡ በአሜሪካ እና በእስራኤል ጥቃቶች ላይ የወሰደችው ጠንካራ መልሶ ማጥቃት

ዒላማዎቹ የሚከተሉትን ያካትታሉ፦

በሃይፋየሚገኘው የእስራኤልየባህር ኃይልእና የራማትዳዊት የአየርኃይል ጣቢያ፤

በባህሬንየሚገኘው የአሜሪካ5ኛ የባህርኃይል ክፍለጦር ዋናመሥሪያ ቤት፤

በተባበሩትአረብ ኤሚሬቶችየሚገኘው የዱባይዓለም አቀፍአውሮፕላን ማረፊያመሠረተ ልማትእና የጄበልአሊ ወደብ(በጥቃቱ ምክንያትእሳት ተቀስቅሷል)፤

በኩዌትየሚገኙ ተቋማት(በዚህ ጥቃትሦስት የአሜሪካወታደሮች ተገድለዋል።)

የኢራን ሚሳኤሎች በመካከለኛው ምስራቅ የሚደርሱበትን ርቀት የሚያሳይ ካርታ - Sputnik አፍሪካ
የኢራን ሚሳኤሎች በመካከለኛው ምስራቅ የሚደርሱበትን ርቀት የሚያሳይ ካርታ
እንደ ሚዲያዘገባዎች ከሆነ፣በእስራኤል ላይበተሰነዘረው "የመጀመሪያውየጥቃት ማዕበል" ቢያንስ 80% የሚሆኑትየኢራን ሚሳኤሎችኢላማቸውን መትተዋል።በተጨማሪም የኢራንአብዮታዊ ዘብበኳታር በሚገኝየአሜሪካ ጦርሰፈር ውስጥያለ የረጅምርቀት ሚሳኤልመቃኛ ራዳርማውደሙን አስታውቋል።
በሆርሙዝ ሰርጥ ዙሪያ ያለውየነዳጅ ጫኝመርከቦች እንቅስቃሴሙሉ በሙሉተቋርጧል። የኢራንአብዮታዊ ዘብ የሆርሙዝሰርጥ ሙሉበሙሉ እንዲዘጋእና የማንኛውምነዳጅ ጫኝመርከብ እንቅስቃሴእንዲታገድ ትእዛዝአስተላልፏል። ቆየትብሎ ግንየኢራን ባለሥልጣናት"ወዳጅ አገሮች" በወሽመጡ በኩልእንዲያልፉ እንደሚፈቀድላቸውገልጸዋል።
የዓለም አቀፍ የነዳጅ መስመሮች ስርጭት ካርታ
በሚናብ፣ ኢራን የተከሰተው አሳዛኝ ክስተት
የአሜሪካ ቶማሃውክ ክሩዝ ሚሳኤል በኢራን ሚናብ በሚገኝ የሴቶች ትምህርት ቤት ላይ ጉዳት አደረሰ
የካቲት 28 ቀን2026 (እ.ኤ.አ) በደረሰ የሚሳኤልጥቃት የአንደኛደረጃ የሴቶችትምህርት ቤትወድሟል። ይህምቀውሱ ከተጀመረወዲህ ከተመዘገቡትእጅግ ዘግናኝክስተቶች አንዱሆኗል። ሁለትየአሜሪካ "ቶማሃውክ" ክሩዝ ሚሳኤሎችሻጃሬህ ታይቤህ(Shajareh Tayyebeh) የተሰኘውንአንደኛ ደረጃትምህርት ቤትመትተዋል። የተለያዩምንጮች እንደሚያመለክቱት፣እድሜያቸው ከ7 እስከ 12 የሆኑከ168 እስከ175 የሚደርሱ ተማሪዎችእና መምህራንየተገደሉ ሲሆን፣ሌሎች በደርዘንየሚቆጠሩ ደግሞቆስለዋል።
በሚናብ ትምህርት ቤት ላይ የተፈጸመ ጥቃት - Sputnik አፍሪካ
በሚናብ ትምህርት ቤት ላይ የተፈጸመ ጥቃት
በሚናብ ትምህርት ቤት ላይ የተፈጸመ ጥቃት - Sputnik አፍሪካ
በሚናብ ትምህርት ቤት ላይ የተፈጸመ ጥቃት
በሚናብ ትምህርት ቤት ላይ የተፈጸመ ጥቃት - Sputnik አፍሪካ
በሚናብ ትምህርት ቤት ላይ የተፈጸመ ጥቃት
በሚናብ ትምህርት ቤት ላይ የተፈጸመ ጥቃት - Sputnik አፍሪካ
በሚናብ ትምህርት ቤት ላይ የተፈጸመ ጥቃት
1.
በሚናብ ትምህርት ቤት ላይ የተፈጸመ ጥቃት
2.
በሚናብ ትምህርት ቤት ላይ የተፈጸመ ጥቃት
3.
በሚናብ ትምህርት ቤት ላይ የተፈጸመ ጥቃት
4.
በሚናብ ትምህርት ቤት ላይ የተፈጸመ ጥቃት
168 ተማሪዎች ለህልፈት የተዳረጉበትን በሚናብ የሚገኝ ትምህርት ቤት ላይ የተሰነዘረውን የአሜሪካ እና እስራኤል ጥቃት የሚያሳይ በሰው ሰራሽ አስተውሎት የተዘጋጀ ቪዲዮ

መላምቶች እና ምርመራ፦

l ኢራንአሜሪካን እናእስራኤልን በጦርወንጀል ከሰሰች፤መጋቢት 6 ቀን (እ.ኤ.አ) የሰነዘረችውየአጸፋ ጥቃትም"ለሚናብ ሕፃናትየተወሰደ በቀል" እንደሆነ ገልጻለች።

l መጀመሪያላይ አሜሪካእጇ እንዳለበትብታስተባብልም፣ ትራምፕግን ጥቃቱበራሱ በኢራንየተፈጸመ ሊሆንእንደሚችል ጠቁመውነበር። ሆኖምየፔንታጎን የውስጥምርመራ ጥቃቱበአሜሪካ ጦርየመፈጸም ዕድሉከፍተኛ መሆኑንአመልክቷል።

l የአሜሪካመገናኛ ብዙኃንእንደዘገቡት ከሆነ፣አሜሪካ እናእስራኤል በደቡብኢራን በሚገኝየሴቶች ትምህርትቤት ላይጥቃት የፈጸሙትበስለላ ስህተትወይም በሰውሰራሽ አስተውሎትአልጎሪዝም ብልሽትምክንያት ተቋሙንእንደ ወታደራዊኢላማ በስህተትበመመደባቸው ሊሆንይችላል።

በሚናብ ትምህርት ቤት ላይ የተፈጸመ ጥቃት
የኢራን ከፍተኛ አመራሮች መገደል መረጋገጥ
መጋቢት 1 ቀን (እ.ኤ.አ) የኢራን መንግሥታዊመገናኛ ብዙኃንየካቲት 28 ቀን (እ.ኤ.አ) ማለዳበመኖሪያ ቤታቸውየተገደሉትን የጠቅላይመሪው አያቶላአሊ ካሜኒንሞት አረጋግጠዋል።
በካዛን በሚገኘው የኢራን ቆንስላ ጄኔራል የሀዘን አበባ የማስቀመጥ ስነ-ስርዓት - Sputnik አፍሪካ
በካዛን በሚገኘው የኢራን ቆንስላ ጄኔራል የሀዘን አበባ የማስቀመጥ ስነ-ስርዓት
የሀገሪቱ የበላይ መሪ አሊ ካሜኒ መሞታቸውን ተከትሎ በሞስኮ በሚገኘው የኢራን ኤምባሲ ደጃፍ ያለው ሁኔታ - Sputnik አፍሪካ
የሀገሪቱ የበላይ መሪ አሊ ካሜኒ መሞታቸውን ተከትሎ በሞስኮ በሚገኘው የኢራን ኤምባሲ ደጃፍ ያለው ሁኔታ
ለኢራን የቀድሞ የበላይ መሪ አያቶላ አሊ ካሜኒ የተዘጋጀ የመታሰቢያ ሰልፍ - Sputnik አፍሪካ
ለኢራን የቀድሞ የበላይ መሪ አያቶላ አሊ ካሜኒ የተዘጋጀ የመታሰቢያ ሰልፍ
1.
በካዛን በሚገኘው የኢራን ቆንስላ ጄኔራል የሀዘን አበባ የማስቀመጥ ስነ-ስርዓት
2.
የሀገሪቱ የበላይ መሪ አሊ ካሜኒ መሞታቸውን ተከትሎ በሞስኮ በሚገኘው የኢራን ኤምባሲ ደጃፍ ያለው ሁኔታ
3.
ለኢራን የቀድሞ የበላይ መሪ አያቶላ አሊ ካሜኒ የተዘጋጀ የመታሰቢያ ሰልፍ

በአገሪቱየ40 ቀናትየሐዘን አዋጅታውጇል። በአሜሪካእና እስራኤልጥቃት የአያቶላውልጅ፣ አማች፣የልጅ ልጅእና ምራትምአብረው ተገድለዋል።

የሌሎችከፍተኛ ባለሥልጣናትሞትም ተረጋግጧል፦የመከላከያ ሚኒስትርአዚዝ ናሲርዛዴህ፣የኢራን አብዮታዊዘብ (IRGC) አዛዥመሐመድ ፓክፑር፣የጦር ኃይሎችጠቅላይ ኤታማዦርሹም አብዱልረሂምሙሳቪ እናአማካሪው አሊሻምካኒ ይገኙበታል።

አያቶላአሊሬዛ አራፊበጊዜያዊነት የአገሪቱጠቅላይ መሪሆነው ተሹመዋል።

አያቶላ አሊሬዛ አራፊ፤ የኢራን የሃይማኖት ትምህርት ቤቶች ኃላፊ፣ የጥበቃ ምክር ቤት አባል እና የባለሙያዎች ምክር ቤት ምክትል ሰብሳቢ። - Sputnik አፍሪካ
አያቶላ አሊሬዛ አራፊ፤ የኢራን የሃይማኖት ትምህርት ቤቶች ኃላፊ፣ የጥበቃ ምክር ቤት አባል እና የባለሙያዎች ምክር ቤት ምክትል ሰብሳቢ።
እየተስፋፋ የመጣው ግጭት

መጋቢት 2 ቀን 2026 (እ.ኤ.አ) ኢራንበእስራኤል፣ በቀጠናውበሚገኙ የአሜሪካጦር ሰፈሮችእና በኢራቅበሚገኘው የኢርቢልአውሮፕላን ማረፊያላይ ተከታታይጥቃቶችን ሰንዝራለች።በዱባይ፣ ዶሃእና ባህሬንምየፍንዳታ ድምፆችተሰምተዋል። የኢራንአብዮታዊ ዘብከ700 በላይድሮኖችን እናበመቶዎች የሚቆጠሩሚሳኤሎችን በመጠቀም60 ስልታዊ እና500 ወታደራዊ የአሜሪካእና የእስራኤልተቋማት ላይጥቃት መፈጸሙንአስታውቋል።

በኢራቅ የሚገኘው የእስልምና ተቃውሞ ቡድን በባግዳድ በሚገኘው "ቪክቶሪያ" ወታደራዊ ካምፕ ላይ የተሰነዘሩ የድሮን ጥቃቶችን የሚያሳይ ምስል ይፋ አደረገ
የኢራንከፍተኛ የብሔራዊደህንነት ምክርቤት ጸሐፊአሊ ላሪጃኒቴህራን ከአሜሪካጋር ምንምዓይነት ድርድርእንደማታደርግ በይፋገልጸዋል።
ሄዝቦላህየጠቅላይ መሪአሊ ካሜኒንግድያ ለመበቀልበሚል በእስራኤልላይ ንቁወታደራዊ ጥቃትዳግም ጀምሯል።በዚያው ዕለትእስራኤል በደቡባዊ[ሊባኖስ] ላይ፣ የቤሩትሰፈሮች እናየከተማዋ ዳርቻዎችላይ ጥቃትሰንዝራለች። በጥቃቱምየሄዝቦላህ የፓርላማቡድን መሪየሆኑት መሐመድራድ ተገድለዋል።
እስራኤልበቤሩት በሚገኘውየሄዝቦላህ ተቋማትላይ በሚሳኤልበሰነዘረችው ጥቃት31 ሰዎች ሲገደሉ140 ደግሞ ቆስለዋል።
የስፑትኒክ ዘጋቢ በቴህራን በዘገባ ላይ
የአሜሪካአየር ኃይልንብረት የሆነችF-15 ተዋጊ ጄትበኩዌት ሰማይላይ ተከስክሳለች።የኢራን መገናኛብዙኃን ጄቷበኢራን ሚሳኤልእንደተመታች ቢገልጹም፣አሜሪካ ግንበአጋጣሚ በራሷኃይሎች እንደተመታችተናግራለች።
የኢራን ጥቃቶች በቀጠናው እና የላቁ የጦር መሣሪያዎች አጠቃቀም

• ከመጋቢት 3 እስከመጋቢት 10 ቀን (እ.ኤ.አ) ባለውጊዜ ውስጥየኢራን አብዮታዊዘብ (IRGC) በባህሬንየሚገኘውን የአሜሪካአየር ኃይልጣቢያ በሚሳኤልእና በድሮንደብድቧል። በተጨማሪምበእስራኤል የሚገኙኢላማዎችን፦ በቂሳሪያየሚገኘውን የጦርሰፈር፣ በብኒብራክ፣ ፔታህቲክቫ፣ ምዕራባዊጋሊሊ፣ ቤንጉሪዮን አውሮፕላንማረፊያ እናበቴልአቪቭ የሚገኘውንየመከላከያ ሚኒስቴርመትቷል።

• የኢራን አብዮታዊዘብ ጥቃቱንወደ አዲስምዕራፍ ማሸጋገሩንእና ስልታዊእንዲሁም ድምፅንከአምስት እጥፍበላይ የሚቀድሙ(ሃይፐርሶኒክ ) ሚሳኤሎችን(ጋድር፣ ኢማድ፣ፋታህ እናኬይባር ሸካን) እየተጠቀመ መሆኑንአስታውቋል። የአየርእና የጠፈርኃይሎች ዕዝከእንግዲህ በኋላየሚሳኤሎቹ አረርቢያንስ አንድቶን እንደሚመዝንገልጸዋል። ኢራንበእስራኤል ላይእጅግ ዘመናዊየሆነውን "ኮራምሻህር-4" (2,000 ኪ.ሜየሚጓዝ እና1,500 ኪ.ግአረር መሸከምየሚችል) ሚሳኤልተጠቅማለች።

• ኢራን 22ኛውንየ"ኮራምሻህር-4" እና የ"ፋታህ" ሚሳኤል ጥቃትማዕበል ሰንዝራለች።አብዮታዊ ዘቡበተባበሩት አረብኤሚሬቶች እናበጆርዳን የሚገኙየ"ታድ" (THAAD) ሚሳኤልመከላከያ ራዳሮችን፣እንዲሁም በኳታርየሚገኘውን "ኤፍፒኤስ132" የተሰኘ ራዳርማውደሙን ይፋአድርጓል።

ግንቦት 25 ቀን 2023 (እ.ኤ.አ) የኢራን መከላከያ ሚኒስቴር ይፋ ባደረገው በዚህ ምስል፤ ኮራምሻህር-4 የተሰኘ ሚሳኤል ስሙ ባልተጠቀሰ ስፍራ ሲተኮስ (በኢራን መከላከያ ሚኒስቴር በኩል ለኤፒ የቀረበ)  - Sputnik አፍሪካ
ግንቦት 25 ቀን 2023 (እ.ኤ.አ) የኢራን መከላከያ ሚኒስቴር ይፋ ባደረገው በዚህ ምስል፤ ኮራምሻህር-4 የተሰኘ ሚሳኤል ስሙ ባልተጠቀሰ ስፍራ ሲተኮስ (በኢራን መከላከያ ሚኒስቴር በኩል ለኤፒ የቀረበ)

የኢራኑፕሬዝዳንት በበኩላቸውጎረቤት አገራትከግዛታቸው የሚነሱጥቃቶች በኢራንላይ ከሌሉወይም ካልፈቀዱ፣ኢራንም በእነርሱላይ የምታደርገውንጥቃት እንደምታቆምገልጸዋል።

የኢራን የስትራቴጂ ለውጥ
መጋቢት 11 ቀን 2026 (እ.ኤ.አ) የኢራን ጦር ኃይሎች ከእስራኤልእና ከአሜሪካጋር ለሚያደርጉትጦርነት አዲስስትራቴጂ እናየሚጠቀሙባቸውን የታክቲክ መርሆች እንደቀየሩ አስታውቀዋል።በዚህም መሠረትበባሕረ ሰላጤውአገራት ውስጥከወራሪዎች ጋርግንኙነት ባላቸውተቋማት ላይየሚሰነዘረው ጥቃትቀጣይነት ያለውእንደሚሆንና አሜሪካእና እስራኤልበኢራን ላይየሚፈጽሙትን ጥቃትጠብቆ የሚሰነዘሩ(የአጸፋ እርምጃ) እንደማይሆኑ ገልጻለች።
ሒዝቦላ በእስራኤል ላይ "ኢትንሊቭስ" የተሰኘ በጥሬ ትርጉሙ "የተበሉ ቅጠሎች" ያለውን አዲስ ወታደራዊ ዘመቻ መጀመሩን አስታውቆ፣ ከሊባኖስ ወደ ሰሜን እስራኤል 100 ሮኬቶችን ተኩሷል። ሄዝቦላህ እናኢራን ይህንን"የመጀመሪያው የተቀናጀጥቃት" ሲሉጠርተውታል። ኢራንከሊባኖሱ ሄዝቦላህጋር በመተባበርበእስራኤል ውስጥከ50 በላይኢላማዎችን መትታለች።

l ኢራንከአሜሪካ ጋርለሚደረግና ከ10 ዓመታት በላይለሚዘልቅ ጦርነትዝግጁ መሆኗንገልጻለች፦ "ከእንግዲህዲፕሎማሲያዊ መፍትሄሊታሰብ የማይችልጉዳይ ነው" ብላለች።

አሜሪካ ዘመናዊ ቴክኖሎጂዎችን እና የጦር መሣሪያዎችን እየተጠቀመች ነው
  • የዚህወታደራዊ ዘመቻተለይቶ የሚታወቅባህሪ ሰውሰራሽ አስተውሎትበከፍተኛ ሁኔታጥቅም ላይመዋሉ ነው።እንደ የአሜሪካማዕከላዊ ዕዝ(ሴንትኮም) ቃልአቀባይ ገለጻ፣የሰው ልጅትኩረት ሊሰጣቸውየሚገቡ ነጥቦችንለይቶ እንዲያወጣመረጃዎችን በቅድሚያየማቀናበሩ ሥራለሰው ሰራሽአስተውሎት ተሰጥቷል።ሆኖም የጥቃትኢላማ የመምረጥእና የመተኮስውሳኔ የሚወሰነውበሰዎች ነው።
  • የአሜሪካማዕከላዊ ዕዝትክክለኛ ኢላማንየሚመቱ ሚሳይሎችበምህጻረቃሉ ( ፒአራኤስኤም) የተሰኙ ሚሳኤሎችንለመጀመሪያ ጊዜጥቅም ላይማዋሉን አረጋግጧል።ይህ ሚሳኤልየጦር ሠራዊትታክቲካዊ የሚሳይልሥርዓት ወይምበምህጻረ ቃሉየ"ኤቲኤሲኤምሲ" ባለስቲክ ሚሳኤልውጤት ሲሆን፣ከቀድሞው ሞዴልበ 200 ኪ.ሜበበለጠ ርቀትየመጓዝ አቅምአለው። እስከ500 ኪ.ሜየሚወነጨፍ ሲሆንተንቀሳቃሽ ከሆነውከፍተኛ የመንቀሳቀስብቃት ያለውየመድፍ ሮኬትሥርዓት በምህጻረቃሉ የ"ኤችአይኤምአርኤስ" ተንቀሳቃሽ ማስወንጨፊያላይ ይተኮሳል።
  • ሌላውአዲስ የታየመሣሪያ የሌዘርቁጥጥርና ትንተናሥርዓት (ሉካስ)የተሰኘው"ካሚካዜ" (ራስንአጥፊ) ድሮንነው። ይህድሮን የታወቀውየኢራን "ሻሄድ" ድሮን ቅጂሲሆን፣ እንደሚዲያ ዘገባዎችከሆነ የአንዱዋጋ 35,000 ዶላርነው።
በጦርነቱ ምክንያት የተፈጠረው የዓለም ማህበረሰብ መከፋፈል
በኢራን ላይየተከፈተው ወታደራዊዘመቻ በዓለምማህበረሰብ መካከልያለውን የጎራመለየት ይበልጥአባብሶታል። የኢራንአጋር የሆኑትሩሲያ እናቻይና ጥቃቱንሲያወግዙ፣ የአሜሪካየምዕራባውያን እናየቀጠናው አጋሮችግን ለጥቃቱመከሰት ቴህራንንተጠያቂ አድርገዋል።
የሩሲያ ምላሽ ፈጣን ነበር ፦ ፕሬዝዳንትፑቲን መጋቢት 1 ቀን (እ.ኤ.አ) ለኢራኑፕሬዝዳንት መስዑድፔዘሽኪያን በጠቅላይመሪው አያቶላአሊ ካሜኒእና በቤተሰባቸውግድያ የተሰማቸውንጥልቅ ሐዘንገልጸዋል። ግድያውም ሁሉንም የሰብአዊ ሞራል እና አለም አቀፍ ህግጋትን በንቀት በመጣስ እንደተፈጸመ ጠቁመዋል። ፑቲን በተጨማሪም ግጭቶችን በአስቸኳይ ማቆም፣ በኢራን ዙሪያ እና በመካከለኛው ምስራቅ በሙሉ ችግሮችን ለመፍታት የኃይል ዘዴዎችን መተው፣ እንዲሁም ወደ ፖለቲካዊና ዲፕሎማሲያዊ መፍትሄ መንገድ በፍጥነት መመለስ እንደሚያስፈልግ የሩሲያን መርህ የጠበቀ አቋም በድጋሚ አረጋግጠዋል።
ጀርመን፣ ፈረንሳይእና ብሪታንያበኢራን ላይበተፈጸመው ጥቃትተሳትፎ እንደሌላቸውቢገልጹም፣ ኢራንየሰነዘረችውን ጥቃትግን አውግዘዋል።
ጣሊያን እናስፔን፦ ሁኔታውንበተረጋጋ ሁኔታመመልከትን መርጠዋል።
የስፔን ጠቅላይሚኒስትር ሳንቼዝ፦ዶናልድ ትራምፕስፔን በኢራንላይ ጥቃትለመሰንዘር የጦርሰፈሮቿን ባለመፍቀዷቅሬታቸውን ቢገልጹም፣የሳንቼዝ መንግሥትግን "ለጦርነትንአያስፈልግም " የሚልአቋም ይዟል።
የሰፔኑ ጠቅላይ ሚኒስትር ፔድሮ ሳንቼዝ አሜሪካ እና እስራኤል በኢራን ላይ የፈጸሙትን ወረራ አስመለክቶ መግለጫ ሲሰጡ፤ መጋቢት 4 ፣ 2026 (እ.ኤ.አ)

የጣሊያን ጠቅላይ ሚኒስትር ሜሎኒ፦ በሮም ለፓርላማ ባደረጉት ንግግር አሜሪካ እና እስራኤል በኢራን ላይ የፈጸሙትን ጥቃት አውግዘዋል። በመካከለኛው ምስራቅ እየተካሄደ ያለው ወታደራዊ ዘመቻ "ከዓለም አቀፍ ሕግ ውጭ የሆኑ የአንድ ወገን ጣልቃ ገብነቶች" አካል መሆኑን ገልጸዋል።

የጣሊያኗ ጠቅላይ ሚኒስትር ሜሎኒ ፦ መጋቢት 2 ቀን 2018 ዓ.ም በሮም ፓርላማ ባደረጉት ንግግር አሜሪካ እና እስራኤል በኢራን ላይ የሰነዘሩትን ጥቃት አወገዙ
በሆርሙዝ ስልጥ በኩል የሚደረገው የትራንስፖርት መቀነስ እና የነዳጅ ቀውስ
በኢራን ላይየተሰነዘረውን የአሜሪካእና የእስራኤልጥቃት ተከትሎ፣በሆርሙዝ ሰርጥ በኩል የሚደረገውየመርከብ ጉዞበከፍተኛ ሁኔታቀንሷል። የኢንሹራንስኩባንያዎችም እየታየባለው የደህንነትስጋት ምክንያትየወታደራዊ ክፍያዎችንማሳደግ እናየኢንሹራንስ ሽፋንውላቸውን መከለስጀምረዋል። ምንምእንኳን ይፋዊየሆነ የእንቅስቃሴእገዳ ባይኖርም፣በጸጥታ ስጋትምክንያት ገበያውበማጓጓዝ ረገድበተጨባጭ የሚታይየመቀዝቀዝ (መቆም) ሁኔታ ገጥሞታል።
የሆርሙዝሰርጥ ስልታዊጠቀሜታ ያለውመተላለፊያ ነው፣ ይህሰርጥ በዓለምአቀፍ ደረጃ30% የሚሆነውን ፈሳሽየተፈጥሮ ጋዝእና ወደ20% የሚጠጋውን የነዳጅእና የነዳጅውጤቶች ዝውውርየሚያስተናግድ ወሳኝመተላለፊያ ነው።እየጨመረ በመጣውስጋት ምክንያትበጀርመን፣ ጃፓን፣ፈረንሳይ እናሌሎች አገራትየሚገኙ ግዙፍየመርከብ ኩባንያዎችበዚህ መስመርየሚያደርጉትን ጉዞአቁመዋል።

ኢራንበይፋ በሰጠችውመግለጫ በሆርሙዝስልጥ ላይያላትን የባህርላይ ሉዓላዊነትእንደምታስከብር ገልጻለች።ኢራን የሚያልፉመርከቦችን በዓለምአቀፍ ፕሮቶኮልመሠረት እንደምታስተናግድብትገልጽም፣ "ለወታደራዊዓላማ በሌሎችአገራት የሚያገለግሉ" የንግድ መርከቦችንግን ለይታእንደምታውቅና "እንዲንቀሳቀሱእንደማትፈቅድ" አስታውቃለች።

ኢራንቆየት ብላባወጣችው መግለጫ፣ማንኛውም የአረብወይም የአውሮፓአገር የእስራኤልንእና የአሜሪካንአምባሳደሮች ከግዛቱካስወጣ፣ በሆርሙዝሰርጥ በኩልበነፃነት የመንቀሳቀስመብት እንደሚሰጠውገልጻለች።

እስከ መጋቢት 18 ቀን 2026 (እ.ኤ.አ) የደረሰው የጉዳት መጠን ማጠቃለያ
በኢራን ላይ በተካሄደው ወታደራዊ ዘመቻ የደረሰ የሰው ህይወት ጉዳት። - Sputnik አፍሪካ
በኢራን ላይ በተካሄደው ወታደራዊ ዘመቻ የደረሰ የሰው ህይወት ጉዳት።

• እስከ መጋቢት18 ቀን 2026 (እ.ኤ.አ)ድረስበነበረው ግጭትከፍተኛ የሰውሕይወት መጥፋትእና ሰፊሰብአዊ ቀውስተከስቷል።

• እንደ ኢራንመንግሥትይፋዊመረጃቢያንስ1,348 ሲቪሎች ሲገደሉ፣ከ17,000 በላይየሚሆኑትደግሞቆስለዋል።

• በጎረቤት አገራት፦ግጭቱጎረቤትአገራትንምነክቷል።በእስራኤልአራትሕፃናትንጨምሮ12 ሰዎች ተገድለዋል።በሊባኖስ98 ሕፃናት እና52 ሴቶችን ጨምሮቢያንስ687 ሰዎች እናሦስትወታደሮችተገድለዋል።በባሕረሰላጤዉአገራትሰባትየአሜሪካወታደሮችንጨምሮ24 ሰዎች ሲገደሉ፣በኢራቅደግሞ31 ሰዎች ሕይወታቸውንአጥተዋል።

• በቀጠናውበቀጥታየሞቱትሰዎችቁጥርከ2,000 በላይሆኗል።ሆኖምበኢራንውስጥያለውሰብአዊቀውስእጅግየከፋነው፤እንደየተባበሩትመንግሥታትድርጅትከፍተኛየስደተኞችኮሚሽነርመረጃከሆነ፣እስከ3.2 ሚሊዮን የሚደርሱሰዎችከመኖሪያቀያቸውተፈናቅለውለአገርውስጥስደትተጋልጠዋል።

በከፍተኛ አመራሩ ላይ የደረሰ ድንገተኛ ጥቃት፦ የላሪጃኒ ሞት የኃይል ሚዛኑን የማይለውጠው ለምንድን ነው?

የኢራን ከፍተኛየብሔራዊ ደህንነትምክር ቤትጸሐፊ አሊላሪጃኒ መገደል(መጋቢት 17 ቀን (እ.ኤ.አ) በአገሪቱአመራር ላይከፍተኛ ጉዳትእንደማያደርስ የኢራንየውጭ ጉዳይሚኒስትር አባስአራግቺ አስታውቀዋል።

ጥቅምት 22 ቀን 2015 (እ.ኤ.አ) የኢራን የኢስላማዊ አማካሪ ምክር ቤት (ፓርላማ) አፈ ጉባኤ አሊ ላሪጃኒ ከሩሲያው ፕሬዝዳንት ቭላድሚር ፑቲን ጋር በ12ኛው የቫልዳይ ዓመታዊ የውይይት መድረክ ላይ ሲገናኙ። - Sputnik አፍሪካ
ጥቅምት 22 ቀን 2015 (እ.ኤ.አ) የኢራን የኢስላማዊ አማካሪ ምክር ቤት (ፓርላማ) አፈ ጉባኤ አሊ ላሪጃኒ ከሩሲያው ፕሬዝዳንት ቭላድሚር ፑቲን ጋር በ12ኛው የቫልዳይ ዓመታዊ የውይይት መድረክ ላይ ሲገናኙ።

"አሜሪካውያንእና እስራኤላውያንይህንን እስካሁንለምን እንዳልተረዱአላውቅም፤ የኢራንኢስላማዊ ሪፐብሊክየጸና የፖለቲካ፣የኢኮኖሚ እናየማህበራዊ ተቋማትመዋቅር ያላትአገር ናት" ብለዋል። አራግቺ አክለውም የካቲት 28 (እ.ኤ.አ) ቀን የጠቅላይመሪው አሊካሜኒ ግድያከተፈጸመ በኋላምየመንግሥት ሥርዓቱሳይናወጥ ሥራውንመቀጠሉን አስታውሰዋል።

የኢራን ውጭጉዳይ ሚኒስቴርየላሪጃኒን ግድያ"የሽብር ጥቃት" ሲል የጠራውሲሆን፣ የተባበሩትመንግሥታት ድርጅትየጸጥታው ምክርቤት ተጠያቂዎቹንለፍርድ እንዲያቀርብጠይቋል።
በኢራን ግጭት ምክንያት የደረሱ የኢኮኖሚ ኪሳራዎች
የአሜሪካ የጦርነት ወጪ
የመጀመሪያው የጦርነትሳምንት ብቻየአሜሪካ በጀትቢያንስ 11.3 ቢሊዮንዶላር ወጪአስከትሏል። ይህወጪ በዋነኝነትለጦር መሣሪያዎችየዋለ ሲሆን፣በመጀመሪያዎቹ ሁለትቀናት ብቻፔንታጎን ለላቁየሚሳኤል መሣሪያዎች5.6 ቢሊዮን ዶላርአውጥቷል (ለምሳሌ፦አንድ የኤጂኤም-154 ቦምብብቻ እስከ836,000 ዶላር ያወጣል)።በአሁኑ ወቅትአሜሪካ ለኢራኑጦርነት በቀንበአማካይ 1 ቢሊዮንዶላር እየገበረችትገኛለች።
የትራምፕ አስተዳደርተጨማሪ 50 ቢሊዮንዶላር ከኮንግረስለመጠየቅ ዝግጅትእያደረገ ቢሆንም፣በኮንግረሱ ውስጥግን መከፋፈልይታያል፦ ዴሞክራቶችግልጽ የሆነየጦርነት ስትራቴጂእንዲቀመጥ ሲጠይቁ፣የተወሰኑ ሪፐብሊካኖችደግሞ ከቁጥጥርውጪ የሆነወጪ እንዳይኖርስጋታቸውን ገልጸዋል።በአስተዳደሩ ውስጥያሉ አንዳንድወገኖች ደግሞ50 ቢሊዮን ዶላርእንኳ ቢሆንከሚፈለገው በታችእንደሆነ ያምናሉ።
የነዳጅ ገበያ

መጋቢት 12 ቀን(እ.ኤ.አ) በለንደንየንግድ ልውውጥየአንድ በርሜልድፍድፍ ነዳጅዋጋ ከ100 ዶላር በላይሆኗል። ይህምከ2024 ክረምትወዲህ የተመዘገበከፍተኛው ዋጋነው። ለዚህምምክንያት የሆነውበባሕረ ሰላጤውሀገራት ውስጥያለው ወታደራዊእንቅስቃሴ ሲሆን፣በኢራቅ ጠረፍአቅራቢያ በነዳጅጫኝ መርከቦችላይ የተፈጸመውጥቃት የኢራቅወደቦች ለጊዜውእንዲዘጉና በኦማንየሚገኝ የነዳጅማከማቻ እንዲለቀቅአድርጓል። ገበያውበሆርሙዝ ሰርጥ በኩል ካለውየነዳጅ አቅርቦትመስተጓጎል ስጋትየተነሳ ከፍተኛመዋዠቅ እያሳየይገኛል።

የወርቅ ዋጋ መናር
በጂኦፖለቲካዊአለመረጋጋት ምክንያትባለሀብቶች ሀብታቸውንወደ አስተማማኝንብረቶች እያዛወሩነው። በዚህምምክንያት ወርቅበታሪኩ ከፍተኛውዋጋ ላይበመድረስ አንድአውንስ ወርቅ5,213 ዶላር (ከባለፈውዓመት የ77% ጭማሪ) ደርሷል።ብር (88.59 ዶላር) እና ፕላቲኒየም(2,202 ዶላር) በተመሳሳይዋጋቸው ጨምሯል።የፊች ሬቲንግስየማዕከላዊ ባንኮችእና የባለሀብቶችንከፍተኛ ግዢመሠረት በማድረግ፣የ2026 የወርቅዋጋ ግምትወደ 4,500 ዶላርከፍ እንዲልአድርጓል።
የአሜሪካ የጦርነት ወጪ
Go back to the beginningGo back to the main page
15:56 20.03.2026 (የተሻሻለ: 15:56 20.03.2026)
አዳዲስ ዜናዎች
0