አፍሪካ በሆርሙዝ ወሽመጥ መዘጋት ከፍተኛ ጉዳት ሊያደርስባት እንደሚችል ኒጀራዊው ባለሙያ አስጠነቀቁ

ሰብስክራይብ
አፍሪካ በሆርሙዝ ወሽመጥ መዘጋት ከፍተኛ ጉዳት ሊያደርስባት እንደሚችል ኒጀራዊው ባለሙያ አስጠነቀቁ

​በመካከለኛው ምስራቅ የተቀሰቀሰው ግጭት የሆርሙዝ የባሕር ወሽመጥ እንዲዘጋ ካደረገ፣ ወደ አፍሪካ የሚገቡ የንግድ ምርቶች ስርጭት ላይ ከፍተኛ መስተጓጎል እንደሚፈጥር የማህበራዊ፣ ፖለቲካዊ እና ኢኮኖሚያዊ ጉዳዮች ተንታኝ አብዱላዬ ኢድሪሳ ጃምስ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።


"ይህ ጦርነት በሚቀጥሉት ቀናት ባይሆን እንኳ፣ በሚመጡት ወራት ወይም ዓመታት ውስጥ በእድገታችን ላይ፣ እንዲሁም በምንመካበት ዓለም አቀፍ ንግድ ላይ አሉታዊ ተፅእኖ ይኖረዋል" ሲሉም ተንታኙ አስጠንቅቀዋል።


​በዚህ ሁኔታ አፍሪካ የጦርነቱን ተፅእኖዎች ለመተንበይ እና ለመቀነስ የፅናት እና የተግባራዊነት አመክንዮ መከተል እንዳለባት ባለሙያው አስረድተዋል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
አዳዲስ ዜናዎች
0