https://amh.sputniknews.africa
ሊቢያ በኔቶ ጣልቃ ገብነት ከአንጻራዊ መረጋጋት ወደ መከፋፈል መለወጧን አልጄሪያዊ ባለሙያ ገለጹ
ሊቢያ በኔቶ ጣልቃ ገብነት ከአንጻራዊ መረጋጋት ወደ መከፋፈል መለወጧን አልጄሪያዊ ባለሙያ ገለጹ
Sputnik አፍሪካ
ሊቢያ በኔቶ ጣልቃ ገብነት ከአንጻራዊ መረጋጋት ወደ መከፋፈል መለወጧን አልጄሪያዊ ባለሙያ ገለጹ"የኔቶ ጣልቃ ገብነት ዋነኛ ውጤት እጅግ በጣም አሉታዊ ነው። ሲቪሎችን ለመጠበቅ በሚል ሰበብ የተካሄደው ዘመቻ፣ በሚያሳዝን ሁኔታ የሊቢያን መንግሥት... 20.03.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-03-20T09:55+0300
2026-03-20T09:55+0300
2026-03-20T10:04+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/03/14/3592683_0:58:848:535_1920x0_80_0_0_8f6e03935c4c0e32aeba0500fd47681c.jpg
ሊቢያ በኔቶ ጣልቃ ገብነት ከአንጻራዊ መረጋጋት ወደ መከፋፈል መለወጧን አልጄሪያዊ ባለሙያ ገለጹ"የኔቶ ጣልቃ ገብነት ዋነኛ ውጤት እጅግ በጣም አሉታዊ ነው። ሲቪሎችን ለመጠበቅ በሚል ሰበብ የተካሄደው ዘመቻ፣ በሚያሳዝን ሁኔታ የሊቢያን መንግሥት መፈራረስና የተቋማቷን ውድቀትን አስከትሏል።" ሲሉ ዶ/ር መሐመድ ሳላህ ጀማል ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል፡፡ ግልጽ የሆነ መልሶ ግንባታ ስትራቴጂ ሳይኖር የአንድን ስርዓት በድንገት መገርሰስ፣ አብዛኛውን ጊዜ ለፖለቲካዊ እና ለጸጥታ ክፍተት መፈጠር ምክንያት እንደሚሆን ባለሙያው ገልጸዋል፡፡ ከማኅበራዊ ሚዲያ የተገኘው የቆየ ቪዲዮ ጋዳፊ ከሊቢያውያን ጋር በተግባቦት ሲያሳልፉ ያሳያል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ሊቢያ በኔቶ ጣልቃ ገብነት ከአንጻራዊ መረጋጋት ወደ መከፋፈል መለወጧን አልጄሪያዊ ባለሙያ ገለጹ
Sputnik አፍሪካ
ሊቢያ በኔቶ ጣልቃ ገብነት ከአንጻራዊ መረጋጋት ወደ መከፋፈል መለወጧን አልጄሪያዊ ባለሙያ ገለጹ
2026-03-20T09:55+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/03/14/3592683_30:0:819:592_1920x0_80_0_0_20a279faff893914f82bd1cf52b022cf.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ሊቢያ በኔቶ ጣልቃ ገብነት ከአንጻራዊ መረጋጋት ወደ መከፋፈል መለወጧን አልጄሪያዊ ባለሙያ ገለጹ
09:55 20.03.2026 (የተሻሻለ: 10:04 20.03.2026) ሊቢያ በኔቶ ጣልቃ ገብነት ከአንጻራዊ መረጋጋት ወደ መከፋፈል መለወጧን አልጄሪያዊ ባለሙያ ገለጹ
"የኔቶ ጣልቃ ገብነት ዋነኛ ውጤት እጅግ በጣም አሉታዊ ነው። ሲቪሎችን ለመጠበቅ በሚል ሰበብ የተካሄደው ዘመቻ፣ በሚያሳዝን ሁኔታ የሊቢያን መንግሥት መፈራረስና የተቋማቷን ውድቀትን አስከትሏል።" ሲሉ ዶ/ር መሐመድ ሳላህ ጀማል ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል፡፡
ግልጽ የሆነ መልሶ ግንባታ ስትራቴጂ ሳይኖር የአንድን ስርዓት በድንገት መገርሰስ፣ አብዛኛውን ጊዜ ለፖለቲካዊ እና ለጸጥታ ክፍተት መፈጠር ምክንያት እንደሚሆን ባለሙያው ገልጸዋል፡፡
ከማኅበራዊ ሚዲያ የተገኘው የቆየ ቪዲዮ ጋዳፊ ከሊቢያውያን ጋር በተግባቦት ሲያሳልፉ ያሳያል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X